ነፃ የንግድ ቀጣናው እጅ ለእጅ ተያይዘን ልንሰራበት የሚገባ አዲስ መስክ ነው - የቱኒዚያ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር

ሰብስክራይብ

ነፃ የንግድ ቀጣናው እጅ ለእጅ ተያይዘን ልንሰራበት የሚገባ አዲስ መስክ ነው - የቱኒዚያ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር

መሀመድ አሊ ናፍቲ፣ አገራቸው ለአፍሪካ ሰላም እና መረጋጋት የነበራትን ታሪካዊ አስተዋጽኦ በኢኮኖሚያዊ ትብብር ለመድገም እየሰራች መሆኑን ከአፍሪካ ሕብረት የመሪዎች ጉባኤ ጎን ለጎን ለስፑትኒክ አፍሪካ በሰጡት ቃለ መጠይቅ ተናግረዋል።

"አሁን ደግሞ ይበልጥ በኢኮኖሚ እና ንግድ ትብብሮች ላይ እየሰራን ነው። ከትምህርት፣ የሴቶች አቅም ግንባታ እና ከሙያ ስልጠና ጋር የተያያዙ ጉዳዮችን መጋፈጥ እና መፍትሔ መስጠትም ያስፈልጋል።" ብለዋል።

ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X

አዳዲስ ዜናዎች
0