"መፍራት ያለብን ብራስልስን እንጂ ሩሲያን አይደለም" - የሃንጋሪ ጠቅላይ ሚኒስትር

ሰብስክራይብ

"መፍራት ያለብን ብራስልስን እንጂ ሩሲያን አይደለም" - የሃንጋሪ ጠቅላይ ሚኒስትር

ቪክቶር ኦርባን ትኩረታቸውን ከሩሲያ ይልቅ ወደ አውሮፓ ሕብረት በማዞር፣ "ነፃነትን የሚወዱ ሁሉ መፍራት ያለባቸው ምስራቁን ሳይሆን ብራስልስን (የአውሮፓ ሕብረትን) ነው" ሲሉ አስጠንቅቀዋል።

​ጠቅላይ ሚኒስትሩ በፑቲን ላይ የሚሰነዘሩ ትችቶችን "ኋላቀር እና ቁምነገር የሌላቸው" በማለት ውድቅ ያደረጉ ሲሆን፣ ብራስልስን ደግሞ "የሚታይ እውነት እና ቀጥተኛ የአደጋ ምንጭ" በማለት ገልጸዋታል።

በእንግሊዘኛ ያንብቡ

ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X

አዳዲስ ዜናዎች
0