ቻይና ከ53 የአፍሪካ ሀገራት ለሚገቡ ምርቶች ከቀረጥ ነጻ ልታስተዋውቅ ነው - ሺ ጂንፒንግ

© telegram sputnik_ethiopia / ወደ ፎቶ ባንክ ይሂዱቻይና ከ53 የአፍሪካ ሀገራት ለሚገቡ ምርቶች ከቀረጥ ነጻ ልታስተዋውቅ ነው - ሺ ጂንፒንግ
ቻይና ከ53 የአፍሪካ ሀገራት ለሚገቡ ምርቶች ከቀረጥ ነጻ ልታስተዋውቅ ነው - ሺ ጂንፒንግ - Sputnik አፍሪካ, 1920, 14.02.2026
ሰብስክራይብ

ቻይና ከ53 የአፍሪካ ሀገራት ለሚገቡ ምርቶች ከቀረጥ ነጻ ልታስተዋውቅ ነው - ሺ ጂንፒንግ

​ከጎርጎሮሳውያኑ ግንቦት 1 ጀምሮ ተግባራዊ የሚደረገው ይህ እርምጃ ለአፍሪካ ልማት አዳዲስ እድሎችን ይፈጥራል፤ ሲሉ የቻይናው ፕሬዝዳንት በ39ኛው የአፍሪካ ሕብረት የመሪዎች ጉባኤ ላይ ባስተላለፉት መልዕክት ገልጸዋል።

​ቤጂንግ ከአፍሪካ ሀገራት ጋር ያላትን የጋራ ተጠቃሚነት የሚያረጋግጥ ትብብር ለማጠናከር ዝግጁ መሆኗንም አክለዋል።

በእንግሊዘኛ ያንብቡ

ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X

አዳዲስ ዜናዎች
0