https://amh.sputniknews.africa
አፍሪካ ከምስራቁ የኢኮኖሚ ክፍል ጋር ያላት አጋርነት ኢንተርፕራይዞችን ማሳደግ ላይ ሊያተኩር ይገባል - የምጣኔ ሐብት ባለሙያ
አፍሪካ ከምስራቁ የኢኮኖሚ ክፍል ጋር ያላት አጋርነት ኢንተርፕራይዞችን ማሳደግ ላይ ሊያተኩር ይገባል - የምጣኔ ሐብት ባለሙያ
Sputnik አፍሪካ
አፍሪካ ከምስራቁ የኢኮኖሚ ክፍል ጋር ያላት አጋርነት ኢንተርፕራይዞችን ማሳደግ ላይ ሊያተኩር ይገባል - የምጣኔ ሐብት ባለሙያ አኅጉሪቱ ከቻይና፣ ደቡብ ምስራቅ እስያ እና ህንድ ጋር ያላት ትብብር፣ የአፍሪካ አነስተኛ እና መካከለኛ ኢንተርፕራይዞች ወደ... 14.02.2026, Sputnik አፍሪካ
2026-02-14T19:24+0300
2026-02-14T19:24+0300
2026-02-14T19:34+0300
sputnik africa
telegram sputnik_ethiopia
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07ea/02/0e/3248627_0:0:1920:1080_1920x0_80_0_0_9cbfc1bf43f2d4331b51696c1e1ffeb2.jpg
አፍሪካ ከምስራቁ የኢኮኖሚ ክፍል ጋር ያላት አጋርነት ኢንተርፕራይዞችን ማሳደግ ላይ ሊያተኩር ይገባል - የምጣኔ ሐብት ባለሙያ አኅጉሪቱ ከቻይና፣ ደቡብ ምስራቅ እስያ እና ህንድ ጋር ያላት ትብብር፣ የአፍሪካ አነስተኛ እና መካከለኛ ኢንተርፕራይዞች ወደ ጠንካራ የእሴት ሰንሰለት እንዲገቡ በር የሚከፍት መሆን እንዳለበት የፓን አፍሪካ ንግድ እና ኢንዱስትሪ ምክር ቤት ዋና ዳይሬክተር ክቡር ገና ገልጸዋል። የምጣኔ ሐብት ባለሙያው "የምንፈልገው ግንኙነት የተፈጥሮ ሐብትን አውጥቶ ከመሸጥ የተሻገረ ነው፡፡ እንደ አኀጉር ከእሴት ሰንሰለት ጋር በተያያዘ ከእነዚህ እምቅ አጋሮች ምን እንደምትፈልግ በግልጽ የምናስረዳበት ጊዜ ነው።" ሲሉ ተናግረዋል። ክቡር ገና ከአፍሪካ ሕብረት ጉባኤ ጎን ለጎን በአዲስ አበባ የተካሄደውን የመጀመሪያው የአፍሪካ የንግድ መሪዎች ቡድን መድረክ ተክትሎ ከስፑትኒክ አፍሪካ ጋር በነበራቸው ቆይታ ተጨማሪ ሐሳቦችንም አንስተዋል፡፡ ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
2026
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
አፍሪካ ከምስራቁ የኢኮኖሚ ክፍል ጋር ያላት አጋርነት ኢንተርፕራይዞችን ማሳደግ ላይ ሊያተኩር ይገባል - የምጣኔ ሐብት ባለሙያ
Sputnik አፍሪካ
አፍሪካ ከምስራቁ የኢኮኖሚ ክፍል ጋር ያላት አጋርነት ኢንተርፕራይዞችን ማሳደግ ላይ ሊያተኩር ይገባል - የምጣኔ ሐብት ባለሙያ
2026-02-14T19:24+0300
true
PT1S
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07ea/02/0e/3248627_240:0:1680:1080_1920x0_80_0_0_851aa117651d35ce34ceb9c4d4b4d5ba.jpgSputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
አፍሪካ ከምስራቁ የኢኮኖሚ ክፍል ጋር ያላት አጋርነት ኢንተርፕራይዞችን ማሳደግ ላይ ሊያተኩር ይገባል - የምጣኔ ሐብት ባለሙያ
19:24 14.02.2026 (የተሻሻለ: 19:34 14.02.2026) አፍሪካ ከምስራቁ የኢኮኖሚ ክፍል ጋር ያላት አጋርነት ኢንተርፕራይዞችን ማሳደግ ላይ ሊያተኩር ይገባል - የምጣኔ ሐብት ባለሙያ
አኅጉሪቱ ከቻይና፣ ደቡብ ምስራቅ እስያ እና ህንድ ጋር ያላት ትብብር፣ የአፍሪካ አነስተኛ እና መካከለኛ ኢንተርፕራይዞች ወደ ጠንካራ የእሴት ሰንሰለት እንዲገቡ በር የሚከፍት መሆን እንዳለበት የፓን አፍሪካ ንግድ እና ኢንዱስትሪ ምክር ቤት ዋና ዳይሬክተር ክቡር ገና ገልጸዋል።
የምጣኔ ሐብት ባለሙያው "የምንፈልገው ግንኙነት የተፈጥሮ ሐብትን አውጥቶ ከመሸጥ የተሻገረ ነው፡፡ እንደ አኀጉር ከእሴት ሰንሰለት ጋር በተያያዘ ከእነዚህ እምቅ አጋሮች ምን እንደምትፈልግ በግልጽ የምናስረዳበት ጊዜ ነው።" ሲሉ ተናግረዋል።
ክቡር ገና ከአፍሪካ ሕብረት ጉባኤ ጎን ለጎን በአዲስ አበባ የተካሄደውን የመጀመሪያው የአፍሪካ የንግድ መሪዎች ቡድን መድረክ ተክትሎ ከስፑትኒክ አፍሪካ ጋር በነበራቸው ቆይታ ተጨማሪ ሐሳቦችንም አንስተዋል፡፡
ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X