አሁን በፍጥነት የማደግ ተራው የአፍሪካ ነው - ኢኮኖሚስት እና የህዝብ ፖሊሲ ተንታኝ

ሰብስክራይብ

አሁን በፍጥነት የማደግ ተራው የአፍሪካ ነው - ኢኮኖሚስት እና የህዝብ ፖሊሲ ተንታኝ

አፍሪካ ያላትን ዕምቅ ሐብት ወደ ልማት ለመቀየር፣ አገራት በተናጠል ከማሰብ ይልቅ ትብብር ማስቀደም እንዳለባቸው ጄፍሪ ሳክስ (ፕ/ር) ለስፑትኒክ አፍሪካ ተናግረዋል።

"አፍሪካውያን ጠንካራ አኅጉራዊ ኢኮኖሚ ለመፍጠር በኅብረት ማሰብ አለባቸው። ይህም የአቅርቦት ሰንሰለቱን በማጎልበት የውጭ ኢንቨስትመንትን ይበልጥ ለመሳብ ያግዛል። የቻይና እና ሕንድን ፈጣን ዕድገት መድገም ይቻላል።" ብለዋል።

ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X

አዳዲስ ዜናዎች
0