https://amh.sputniknews.africa
የአፍሪካን የወጪ ንግድ ጥሬ ዕቃ ከመሸጥ ማላቀቅ አለብን - የአፍሪኤክሲም ባንክ የዳይሬክተሮች ቦርድ ፕሬዝዳንት እና ሊቀ-መንበር
የአፍሪካን የወጪ ንግድ ጥሬ ዕቃ ከመሸጥ ማላቀቅ አለብን - የአፍሪኤክሲም ባንክ የዳይሬክተሮች ቦርድ ፕሬዝዳንት እና ሊቀ-መንበር
Sputnik አፍሪካ
የአፍሪካን የወጪ ንግድ ጥሬ ዕቃ ከመሸጥ ማላቀቅ አለብን - የአፍሪኤክሲም ባንክ የዳይሬክተሮች ቦርድ ፕሬዝዳንት እና ሊቀ-መንበርባንኩ የአኅጉሪቱን የግብርና፣ ማዕድን እና ሌሎች ሐብቶች እሴት ጨምሮ በተሻለ ዋጋ ለዓለም ገበያ የማቅረብ ባህልን ለማጎልበት... 14.02.2026, Sputnik አፍሪካ
2026-02-14T18:12+0300
2026-02-14T18:12+0300
2026-02-14T18:14+0300
sputnik africa
telegram sputnik_ethiopia
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07ea/02/0e/3247311_0:0:1920:1080_1920x0_80_0_0_475d28a201af762c18c216246e4b31c3.jpg
የአፍሪካን የወጪ ንግድ ጥሬ ዕቃ ከመሸጥ ማላቀቅ አለብን - የአፍሪኤክሲም ባንክ የዳይሬክተሮች ቦርድ ፕሬዝዳንት እና ሊቀ-መንበርባንኩ የአኅጉሪቱን የግብርና፣ ማዕድን እና ሌሎች ሐብቶች እሴት ጨምሮ በተሻለ ዋጋ ለዓለም ገበያ የማቅረብ ባህልን ለማጎልበት እየሰራ መሆኑን ጆርጅ ኤሎምቢ ለስፑትኒክ አፍሪካ ተናግረዋል።"ጥሬ ዕቃዎች ላይ እሴት መጨመርን ባለፉት ሦስት ዓመታት በተወሰኑ የምርት አይነቶች ላይ ሞክረነው እጅግ ስኬታማ ሆኗል። ይህን ወደ ሌሎች የምርት አይነቶች እና ዘርፎች ለማስፋትም እየሰራን ነው።" ብለዋል። ሊቀ-መንበሩ፣ ከአፍሪካ ሕብረት ጉባኤ ጎን ለጎን በአዲስ አበባ የተካሄደውን የመጀመሪያው የአፍሪካ የንግድ መሪዎች ቡድን መድረክ ተክትሎ ለስፑትኒክ አፍሪካ የሰጡት ቃለ መጠይቅ ላይ ያነሷቸውን ተጨማሪ ሐሳቦች ከቪዲዮው ይመልከቱ፡፡ ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
2026
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
የአፍሪካን የወጪ ንግድ ጥሬ ዕቃ ከመሸጥ ማላቀቅ አለብን - የአፍሪኤክሲም ባንክ የዳይሬክተሮች ቦርድ ፕሬዝዳንት እና ሊቀ-መንበር
Sputnik አፍሪካ
የአፍሪካን የወጪ ንግድ ጥሬ ዕቃ ከመሸጥ ማላቀቅ አለብን - የአፍሪኤክሲም ባንክ የዳይሬክተሮች ቦርድ ፕሬዝዳንት እና ሊቀ-መንበር
2026-02-14T18:12+0300
true
PT1S
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07ea/02/0e/3247311_240:0:1680:1080_1920x0_80_0_0_b0282c0635cfbc966e5ccac345905126.jpgSputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
የአፍሪካን የወጪ ንግድ ጥሬ ዕቃ ከመሸጥ ማላቀቅ አለብን - የአፍሪኤክሲም ባንክ የዳይሬክተሮች ቦርድ ፕሬዝዳንት እና ሊቀ-መንበር
18:12 14.02.2026 (የተሻሻለ: 18:14 14.02.2026) የአፍሪካን የወጪ ንግድ ጥሬ ዕቃ ከመሸጥ ማላቀቅ አለብን - የአፍሪኤክሲም ባንክ የዳይሬክተሮች ቦርድ ፕሬዝዳንት እና ሊቀ-መንበር
ባንኩ የአኅጉሪቱን የግብርና፣ ማዕድን እና ሌሎች ሐብቶች እሴት ጨምሮ በተሻለ ዋጋ ለዓለም ገበያ የማቅረብ ባህልን ለማጎልበት እየሰራ መሆኑን ጆርጅ ኤሎምቢ ለስፑትኒክ አፍሪካ ተናግረዋል።
"ጥሬ ዕቃዎች ላይ እሴት መጨመርን ባለፉት ሦስት ዓመታት በተወሰኑ የምርት አይነቶች ላይ ሞክረነው እጅግ ስኬታማ ሆኗል። ይህን ወደ ሌሎች የምርት አይነቶች እና ዘርፎች ለማስፋትም እየሰራን ነው።" ብለዋል።
ሊቀ-መንበሩ፣ ከአፍሪካ ሕብረት ጉባኤ ጎን ለጎን በአዲስ አበባ የተካሄደውን የመጀመሪያው የአፍሪካ የንግድ መሪዎች ቡድን መድረክ ተክትሎ ለስፑትኒክ አፍሪካ የሰጡት ቃለ መጠይቅ ላይ ያነሷቸውን ተጨማሪ ሐሳቦች ከቪዲዮው ይመልከቱ፡፡
ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X