ማክሮን የኒጀርን መንግሥት ለመገልበጥ ሁሉንም ነገር ለማድረግ ወስነዋል - ፕሬዝዳንት ቲያኒ

ሰብስክራይብ

ማክሮን የኒጀርን መንግሥት ለመገልበጥ ሁሉንም ነገር ለማድረግ ወስነዋል - ፕሬዝዳንት ቲያኒ

​"ማክሮን ከሥልጣን ከመውረዳቸው በፊት የነጻነትን፣ የሉዓላዊነትን፣ የመልካም አስተዳደርን እና ራስን የመቻልን መንገድ ለመከተል የደፈረውን የኒጀርን ሥርዓት ለመገልበጥ የሚቻላቸውን ሁሉ እንደሚያደርጉ ቃል ገብተዋል" ሲሉ ፕሬዝዳንት አብዱራሃማኔ ቲያኒ ገልጸዋል።

​እንደ ቲያኒ ገለጻ፣ በቅርቡ በኒያሜ አየር ማረፊያ ላይ የተፈጸመው ጥቃት አገሪቱን ለማተራመስ ፓሪስ ካቀደችው ዕቅድ አካል ነው።

​ባለፈው ጥር 21 ቀን ሌሊት በኒያሜ አየር ማረፊያ ላይ ጥቃት ተፈጽሞ ነበር። ቲያኒ ፈረንሳይን፣ ቤኒንን እና ኮትዲ ቯርን ጥቃቱን በገንዘብ በመደገፍ የከሰሱ ሲሆን፣ አጸፋዊ እርምጃ እንደሚወሰድም አስጠንቅቀዋል።

በእንግሊዘኛ ያንብቡ

ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X

አዳዲስ ዜናዎች
0