https://amh.sputniknews.africa
የቡሩንዲው ፕሬዝዳንት ኤቫሪስቴ ንዳይሺሚዬ የአፍሪካ ሕብረት ሊቀመንበር ሆነው ተመረጡ
የቡሩንዲው ፕሬዝዳንት ኤቫሪስቴ ንዳይሺሚዬ የአፍሪካ ሕብረት ሊቀመንበር ሆነው ተመረጡ
Sputnik አፍሪካ
የቡሩንዲው ፕሬዝዳንት ኤቫሪስቴ ንዳይሺሚዬ የአፍሪካ ሕብረት ሊቀመንበር ሆነው ተመረጡ የአንጎላው ፕሬዝዳንት ጆአዎ ሎሬንሶ በሥልጣን ርክክብ ሥነ-ሥርዓቱ ላይ በአንጎላ ሕዝብ ስም የወንድማማችነት ሰላምታ በማቅረብ፣ ንዳይሺሚዬ ኃላፊነቱን በመረከባቸው... 14.02.2026, Sputnik አፍሪካ
2026-02-14T16:10+0300
2026-02-14T16:10+0300
2026-02-14T16:14+0300
sputnik africa
telegram sputnik_ethiopia
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07ea/02/0e/3245136_0:0:1280:720_1920x0_80_0_0_18922e4d2ad0289289f3b37655e833a9.jpg
የቡሩንዲው ፕሬዝዳንት ኤቫሪስቴ ንዳይሺሚዬ የአፍሪካ ሕብረት ሊቀመንበር ሆነው ተመረጡ የአንጎላው ፕሬዝዳንት ጆአዎ ሎሬንሶ በሥልጣን ርክክብ ሥነ-ሥርዓቱ ላይ በአንጎላ ሕዝብ ስም የወንድማማችነት ሰላምታ በማቅረብ፣ ንዳይሺሚዬ ኃላፊነቱን በመረከባቸው የእንኳን ደስ አለዎት መልዕክት አስተላልፈዋል።ሎሬንሶ አክለውም፣ “ሁሉም የሕብረቱ ሀገራት እርስዎን ለመደገፍና ለተልዕኮዎ ስኬት አስፈላጊውን አስተዋጽዖ ለማድረግ ወደኋላ እንደማይሉ ሙሉ እምነት አለኝ” በማለት አጽንኦት ሰጥተዋል። በዛሬው ዕለት የተጀመረው እና በነገው ዕለት የሚጠናቀቀው 39ኛው የአፍሪካ ርዕሳነ ብሔሮች እና የመንግሥታት መሪዎች ጉባኤ በአዲስ አበባ እየተካሄደ ይገኛል።በእንግሊዘኛ ያንብቡ ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
2026
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
የቡሩንዲው ፕሬዝዳንት ኤቫሪስቴ ንዳይሺሚዬ የአፍሪካ ሕብረት ሊቀመንበር ሆነው ተመረጡ
Sputnik አፍሪካ
የቡሩንዲው ፕሬዝዳንት ኤቫሪስቴ ንዳይሺሚዬ የአፍሪካ ሕብረት ሊቀመንበር ሆነው ተመረጡ
2026-02-14T16:10+0300
true
PT1S
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07ea/02/0e/3245136_160:0:1120:720_1920x0_80_0_0_1efc5fee68d838cb9ae87516a8928ebe.jpgSputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
የቡሩንዲው ፕሬዝዳንት ኤቫሪስቴ ንዳይሺሚዬ የአፍሪካ ሕብረት ሊቀመንበር ሆነው ተመረጡ
16:10 14.02.2026 (የተሻሻለ: 16:14 14.02.2026) የቡሩንዲው ፕሬዝዳንት ኤቫሪስቴ ንዳይሺሚዬ የአፍሪካ ሕብረት ሊቀመንበር ሆነው ተመረጡ
የአንጎላው ፕሬዝዳንት ጆአዎ ሎሬንሶ በሥልጣን ርክክብ ሥነ-ሥርዓቱ ላይ በአንጎላ ሕዝብ ስም የወንድማማችነት ሰላምታ በማቅረብ፣ ንዳይሺሚዬ ኃላፊነቱን በመረከባቸው የእንኳን ደስ አለዎት መልዕክት አስተላልፈዋል።
ሎሬንሶ አክለውም፣ “ሁሉም የሕብረቱ ሀገራት እርስዎን ለመደገፍና ለተልዕኮዎ ስኬት አስፈላጊውን አስተዋጽዖ ለማድረግ ወደኋላ እንደማይሉ ሙሉ እምነት አለኝ” በማለት አጽንኦት ሰጥተዋል።
በዛሬው ዕለት የተጀመረው እና በነገው ዕለት የሚጠናቀቀው 39ኛው የአፍሪካ ርዕሳነ ብሔሮች እና የመንግሥታት መሪዎች ጉባኤ በአዲስ አበባ እየተካሄደ ይገኛል።
በእንግሊዘኛ ያንብቡ
ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X