ኢትዮጵያ የጉዞ ጥራትና ደህንነት ለማሻሻል ከሰበታ እስከ ናጋድ ጅቡቲ ያለውን የባቡር መስመር ጥገና እያደረገች መሆኑን አስታወቀች

© telegram sputnik_ethiopia / ወደ ፎቶ ባንክ ይሂዱኢትዮጵያ የጉዞ ጥራትና ደህንነት ለማሻሻል ከሰበታ እስከ ናጋድ ጅቡቲ ያለውን የባቡር መስመር ጥገና እያደረገች መሆኑን አስታወቀች
ኢትዮጵያ የጉዞ ጥራትና ደህንነት ለማሻሻል ከሰበታ እስከ ናጋድ ጅቡቲ ያለውን የባቡር መስመር ጥገና እያደረገች መሆኑን አስታወቀች - Sputnik አፍሪካ, 1920, 14.02.2026
ሰብስክራይብ

ኢትዮጵያ የጉዞ ጥራትና ደህንነት ለማሻሻል ከሰበታ እስከ ናጋድ ጅቡቲ ያለውን የባቡር መስመር ጥገና እያደረገች መሆኑን አስታወቀች

ይህም የባቡር መስመሩን ጥራት እና የደህንነት መመዘኛዎችን በተሻለ ደረጃ ለማስቀመጥ ከማገዙም በላይ የባቡር ምልልስና ፍጥነትን ለማሳደገግ እንደሚያግዝ የኢትዮ-ጅቡቲ ምድር ባቡር ዋና ሥራ አስፈፃሚ ታከለ ኡማ ገልጸዋል፡፡

የጥገና ፕሮጀክቱ፦

🟠 የጭነት ባቡሮችን የጉዞ ፍጥነት በሰዓት 60 ኪ.ሜ ከነበረበት ወደ 67 ኪ.ሜ በሰዓት እንዲጓዙ ያስችላል፡፡

🟠 የመንገደኞች ባቡር የጉዞ ፍጥነት በሰዓት 70 ኪ.ሜ ከነበረበት ወደ 90 ኪ.ሜ በሰዓት እንዲደርስ ያደርጋል፡፡

🟠 ለስምንት ዓመታት ያለ አገልግሎት ተዘግተው የነበሩ መስመሮችን ወደ አገልግሎት ያስገባል፡፡

🟠 የባቡር መስመሩ አሮጌ ቁሳቁሶች እንዲወገዱና በአዳዲስ ግብአቶች እንዲተኩ ያደርጋል፡፡

በመካሄድ ላይ የሚገኘው የጥገና ሥራ የአራት ወራት ለማጠናቀቅ እየተሰራ መሆኑንም ዋና ሥራ አስፈጻሚው በማኅበራዊ የፅር ገጻቸው ላይ አስታውቀዋል፡፡

ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X

© telegram sputnik_ethiopia / ወደ ፎቶ ባንክ ይሂዱ
ኢትዮጵያ የጉዞ ጥራትና ደህንነት ለማሻሻል ከሰበታ እስከ ናጋድ ጅቡቲ ያለውን የባቡር መስመር ጥገና እያደረገች መሆኑን አስታወቀች - Sputnik አፍሪካ
1/3
© telegram sputnik_ethiopia / ወደ ፎቶ ባንክ ይሂዱ
ኢትዮጵያ የጉዞ ጥራትና ደህንነት ለማሻሻል ከሰበታ እስከ ናጋድ ጅቡቲ ያለውን የባቡር መስመር ጥገና እያደረገች መሆኑን አስታወቀች - Sputnik አፍሪካ
2/3
© telegram sputnik_ethiopia / ወደ ፎቶ ባንክ ይሂዱ
ኢትዮጵያ የጉዞ ጥራትና ደህንነት ለማሻሻል ከሰበታ እስከ ናጋድ ጅቡቲ ያለውን የባቡር መስመር ጥገና እያደረገች መሆኑን አስታወቀች - Sputnik አፍሪካ
3/3
1/3
2/3
3/3
አዳዲስ ዜናዎች
0