የአፍሪካን ሳተላይቶች የሚያመርት ኩባንያ በቡርኪና ፋሶ እያቋቋምን ነው - ኢ/ር ቢጃይ ናይከር

ሰብስክራይብ

የአፍሪካን ሳተላይቶች የሚያመርት ኩባንያ በቡርኪና ፋሶ እያቋቋምን ነው - ኢ/ር ቢጃይ ናይከር

ዕውቅ ኢትዮጵያዊ ሥራ ፈጣሪ፣ ኩባንያውን ዕውን ለማድረግ ከአገሪቱ መንግሥት ጋር የመግባቢያ ስምምነት በመፈራረም ወደ ግንባታ ምዕራፍ መግባታቸውን ለስፑትኒክ አፍሪካ ተናግረዋል።

"ፓን-አፍሪካኒስ እንደመሆኔ የቡርኪና ፋሶ ፕሬዝዳንት ኢብራሂም ትራኦሬ እና አገራቸው ካላቸው ራዕይ ጋር እየተባበርሁ ነው። በአገሪቱ በሚገኝ የኢንዱስትሪ ፓርክ ውስጥ የአፍሪካን ሳተላይቶች ለማምረት የሚያስችል ፕሮግራም አለን። የአፍሪካ ትልቁ የቴክኖሎጂ ማዕከል በቅርቡ ሥራ ይጀምራል።" ብለዋል።

ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X

አዳዲስ ዜናዎች
0