ቻይና በዊንድሆክ አቅራቢያ የሚገኝ የሳተላይት ምድር ጣቢያን ለናሚቢያ አስረከበች

© telegram sputnik_ethiopia / ወደ ፎቶ ባንክ ይሂዱቻይና በዊንድሆክ አቅራቢያ የሚገኝ የሳተላይት ምድር ጣቢያን ለናሚቢያ አስረከበች
ቻይና በዊንድሆክ አቅራቢያ የሚገኝ የሳተላይት ምድር ጣቢያን ለናሚቢያ አስረከበች - Sputnik አፍሪካ, 1920, 14.02.2026
ሰብስክራይብ

ቻይና በዊንድሆክ አቅራቢያ የሚገኝ የሳተላይት ምድር ጣቢያን ለናሚቢያ አስረከበች

​የሳተላይት ምድር ጣቢያው፣ ናሚቢያ ከሳተላይት የሚላኩ መረጃዎችን የመቀበል እና የማቀናበር አቅሟን በከፍተኛ ሁኔታ እንደሚያሳድግ የቻይና የመንግሥት መገናኛ ብዙኃን ዘግበዋል።

በናሚቢያ የቻይና አምባሳደር ዣኦ ዌይፒንግ፣ "ናሚቢያ የሳተላይት ምድር ጣቢያው ሙሉ ባለቤት ትሆናለች፤ እንዲሁም በራሷ ገለልተኛ በሆነ መንገድ ታስተዳድረዋለች" ብለዋል።

​አምባሳደሩ አክለውም የቻይና ባለሙያዎች በሀገር ውስጥ ለሰለጠኑ 14 ቴክኒሻኖች ድጋፋቸውን እንደሚቀጥሉ ገልጸው፣ የፕሮጀክቱ ሁለተኛ ምዕራፍም የታቀደ መሆኑን ጠቁመዋል።

በእንግሊዘኛ ያንብቡ

ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X

አዳዲስ ዜናዎች
0