https://amh.sputniknews.africa
ፈጥኖ ደራሽ ኃይሉ በኤል-ፋሸር የፈጸማቸው ግፎች በጦር እና በሰብአዊነት ላይ በሚፈጸሙ ወንጀሎች ሊፈረጁ ይችላሉ - የተመድ የሰብአዊ መብቶች ከፍተኛ ኮሚሽነር
ፈጥኖ ደራሽ ኃይሉ በኤል-ፋሸር የፈጸማቸው ግፎች በጦር እና በሰብአዊነት ላይ በሚፈጸሙ ወንጀሎች ሊፈረጁ ይችላሉ - የተመድ የሰብአዊ መብቶች ከፍተኛ ኮሚሽነር
Sputnik አፍሪካ
ፈጥኖ ደራሽ ኃይሉ በኤል-ፋሸር የፈጸማቸው ግፎች በጦር እና በሰብአዊነት ላይ በሚፈጸሙ ወንጀሎች ሊፈረጁ ይችላሉ - የተመድ የሰብአዊ መብቶች ከፍተኛ ኮሚሽነር "የሱዳን የፈጥኖ ደራሽ ኃይል (አርኤስኤፍ) እና ተባባሪ የአረብ ሚሊሻዎች ግድያን ጨምሮ... 13.02.2026, Sputnik አፍሪካ
2026-02-13T20:26+0300
2026-02-13T20:26+0300
2026-02-13T20:34+0300
sputnik africa
telegram sputnik_ethiopia
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07ea/02/0d/3237207_0:42:800:492_1920x0_80_0_0_a788d67eb61988b56b0a8ad21af20ba7.jpg
ፈጥኖ ደራሽ ኃይሉ በኤል-ፋሸር የፈጸማቸው ግፎች በጦር እና በሰብአዊነት ላይ በሚፈጸሙ ወንጀሎች ሊፈረጁ ይችላሉ - የተመድ የሰብአዊ መብቶች ከፍተኛ ኮሚሽነር "የሱዳን የፈጥኖ ደራሽ ኃይል (አርኤስኤፍ) እና ተባባሪ የአረብ ሚሊሻዎች ግድያን ጨምሮ እንደ ጦር ወንጀል የሚቆጠሩ ድርጊቶችን መፈጸማቸውን፣ እንዲሁም ሆን ብለው በሰላማዊ ሰዎች እና በሲቪል ተቋማት ላይ ጥቃቶችን መሰንዘራቸውን ለማመን የሚያስችሉ በቂ ምክንያቶች አሉ" ሲሉ ቮልከር ተርክ በመግለጫቸው ጠቅሰዋል።ተርክ የግጭቱ ተሳታፊ ወገኖች በኃይሎቻቸው የሚፈጸሙ ከባድ ጥሰቶችን እንዲያቆሙ ያሳሰቡ ሲሆን፣ ተጽዕኖ ፈጣሪ ሀገራትም በኤል-ፋሸር የተፈጸሙ ወንጀሎች እንዳይደገሙ በአስቸኳይ መከላከል እንዳለባቸው ጥሪ አቅርበዋል።"ይህም ቀደም ሲል ተጥሎ የነበረውን የጦር መሣሪያ ማዕቀብ ማክበርን፣ እንዲሁም ለተፋላሚ ወገኖች የሚደረገውን የጦር መሣሪያ ወይም የወታደራዊ ቁሳቁስ አቅርቦት፣ ሽያጭ ወይም ዝውውር ማቆምን ይጨምራል" ሲሉም አክለዋል።በእንግሊዘኛ ያንብቡ ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
2026
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07ea/02/0d/3237207_45:0:756:533_1920x0_80_0_0_53f0f6efa2b51c1615bc3f86a2ff0f58.jpgSputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
ፈጥኖ ደራሽ ኃይሉ በኤል-ፋሸር የፈጸማቸው ግፎች በጦር እና በሰብአዊነት ላይ በሚፈጸሙ ወንጀሎች ሊፈረጁ ይችላሉ - የተመድ የሰብአዊ መብቶች ከፍተኛ ኮሚሽነር
20:26 13.02.2026 (የተሻሻለ: 20:34 13.02.2026) ፈጥኖ ደራሽ ኃይሉ በኤል-ፋሸር የፈጸማቸው ግፎች በጦር እና በሰብአዊነት ላይ በሚፈጸሙ ወንጀሎች ሊፈረጁ ይችላሉ - የተመድ የሰብአዊ መብቶች ከፍተኛ ኮሚሽነር
"የሱዳን የፈጥኖ ደራሽ ኃይል (አርኤስኤፍ) እና ተባባሪ የአረብ ሚሊሻዎች ግድያን ጨምሮ እንደ ጦር ወንጀል የሚቆጠሩ ድርጊቶችን መፈጸማቸውን፣ እንዲሁም ሆን ብለው በሰላማዊ ሰዎች እና በሲቪል ተቋማት ላይ ጥቃቶችን መሰንዘራቸውን ለማመን የሚያስችሉ በቂ ምክንያቶች አሉ" ሲሉ ቮልከር ተርክ በመግለጫቸው ጠቅሰዋል።
ተርክ የግጭቱ ተሳታፊ ወገኖች በኃይሎቻቸው የሚፈጸሙ ከባድ ጥሰቶችን እንዲያቆሙ ያሳሰቡ ሲሆን፣ ተጽዕኖ ፈጣሪ ሀገራትም በኤል-ፋሸር የተፈጸሙ ወንጀሎች እንዳይደገሙ በአስቸኳይ መከላከል እንዳለባቸው ጥሪ አቅርበዋል።
"ይህም ቀደም ሲል ተጥሎ የነበረውን የጦር መሣሪያ ማዕቀብ ማክበርን፣ እንዲሁም ለተፋላሚ ወገኖች የሚደረገውን የጦር መሣሪያ ወይም የወታደራዊ ቁሳቁስ አቅርቦት፣ ሽያጭ ወይም ዝውውር ማቆምን ይጨምራል" ሲሉም አክለዋል።
በእንግሊዘኛ ያንብቡ
ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X