አፍሪካ ትልቅ የኢኮኖሚ ኃይል መሆን የሚያስችል ሐብት የታደለች አኅጉር ናት - የሩዋንዳ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር

ሰብስክራይብ

አፍሪካ ትልቅ የኢኮኖሚ ኃይል መሆን የሚያስችል ሐብት የታደለች አኅጉር ናት - የሩዋንዳ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር

አኅጉሪቱ ያላትን የሰው እና የተፈጥሮ ሐብት አስተባብሮ ወደ ልማት በመቀየር ረገድ የአፍሪካ ኅብረት ወሳኝ ሚና መጫወት እንዳለበት ኦሊቪየር ንዱሁንጊሬሄ ተናግረዋል።

ሚኒስትሩ "የእርስ በእርስ ንግድን እና የአኅጉሪቱን የኢንዱስትሪ ጉዞ የምናሳድግባቸው መሣሪያዎች እንዳሉን እናምናለን። የአፍሪካ የንግድ ቀጣና ስምምነትም ከተቀረው ዓለም ጋር የምንወዳደርበት አንዱ መሣሪያ ነው።" ብለዋል።

የውጭ ጉዳይ ሚኒስድትሩ ከ48ኛው የአፍሪካ ሕብረት የሥራ አስፈጻሚ ምክር ቤት መደበኛ ስብሰባጎን ለጎን ከስፑትኒክ አፍሪካ ጋር ባደረጉት ቃለ መጠይቅ ያነሷቸውን ሐሳቦች ከቪዲዮው ይመልከቱ።

ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X

አዳዲስ ዜናዎች
0