የሩሲያ ጦር ባለፈው ሳምንት በግንባር መስመር ላይ አራት ሰፈራዎችን ነጻ ማውጣቱን የመከላከያ ሚኒስቴር አስታወቀ
17:50 13.02.2026 (የተሻሻለ: 17:54 13.02.2026)

© telegram sputnik_ethiopia
/ ሰብስክራይብ
የሩሲያ ጦር ባለፈው ሳምንት በግንባር መስመር ላይ አራት ሰፈራዎችን ነጻ ማውጣቱን የመከላከያ ሚኒስቴር አስታወቀ
በዩክሬን እየተካሄደ ስላለው ወታደራዊ ዘመቻ የሩሲያ መከላከያ ሚኒስቴር ካወጣው ሳምንታዊ መግለጫ የተወሰዱ ሌሎች ዋና ዋና ነጥቦች፦
🟠 በዩክሬን በሚገኙ ወታደራዊ ኢላማዎች ላይ አንድ መጠነ-ሰፊ ጥቃት እና ስድስት የተቀናጁ ጥቃቶች ተፈጽመዋል፡፡
🟠 የዩክሬን ጦር ንብረት የሆኑ ከ1,200 በላይ ድሮኖች፣ አምስት ፍላሚንጎ ሚሳኤሎች እና አራት ኔፕቱን ሚሳኤሎች ተመትተው ወድቀዋል።
የልዩ ዘመቻውን ዳራ ለመረዳት ስፑትኒክ አፍሪካ ያዘጋጀውን ትንታኔ ያንብቡ።
ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X