https://amh.sputniknews.africa
የካሳ ክፍያ ጥያቄ ዓለም አቀፋዊ መነቃቃት እያገኘ ነው፤ የቅኝ ገዥ ኃይሎችም ከዚህ እውነት ጋር መታረቅ አለባቸው - የታሪክ ባለሙያ
የካሳ ክፍያ ጥያቄ ዓለም አቀፋዊ መነቃቃት እያገኘ ነው፤ የቅኝ ገዥ ኃይሎችም ከዚህ እውነት ጋር መታረቅ አለባቸው - የታሪክ ባለሙያ
Sputnik አፍሪካ
የካሳ ክፍያ ጥያቄ ዓለም አቀፋዊ መነቃቃት እያገኘ ነው፤ የቅኝ ገዥ ኃይሎችም ከዚህ እውነት ጋር መታረቅ አለባቸው - የታሪክ ባለሙያ"ቅርሶችን መመለስ ትንሽ እርምጃ እንጂ የጉዳዩ ፍጻሜ አይደለም" ሲሉ በናይሮቢ የዩናይትድ ስቴትስ ዓለም አቀፍ... 13.02.2026, Sputnik አፍሪካ
2026-02-13T17:32+0300
2026-02-13T17:32+0300
2026-02-13T17:34+0300
sputnik africa
telegram sputnik_ethiopia
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07ea/02/0d/3233574_0:0:1280:720_1920x0_80_0_0_2e847f39f9fb0acd1b15638600175bcb.jpg
የካሳ ክፍያ ጥያቄ ዓለም አቀፋዊ መነቃቃት እያገኘ ነው፤ የቅኝ ገዥ ኃይሎችም ከዚህ እውነት ጋር መታረቅ አለባቸው - የታሪክ ባለሙያ"ቅርሶችን መመለስ ትንሽ እርምጃ እንጂ የጉዳዩ ፍጻሜ አይደለም" ሲሉ በናይሮቢ የዩናይትድ ስቴትስ ዓለም አቀፍ ዩኒቨርሲቲ የታሪክ እና ዓለም አቀፍ ግንኙነት ፕሮፌሰር የሆኑት ማቻሪያ ሙኔኔ ለስፑትኒክ አፍሪካ ተናግረዋል። ፕሮፌሰሩ ይህንን ያሉት የካምብሪጅ ዩኒቨርሲቲ ሙዚየም ከናይጄሪያ የተዘረፉ 116 የናስ ቅርሶችን ለመመለስ የወሰነውን ውሳኔ አስመልክቶ በሰጡት አስተያየት ነው። የአፍሪካ ቅርሶችን ወደ ሀገራቸው ለመመለስ ዋናው እንቅፋት የቅኝ ገዥ ኃይሎች የፈጸሟቸውን ወንጀሎች ለማመን ፈቃደኛ አለመሆናቸው ነው ያሉት ፕሮፌሰር ሙኔኔ፤ በተለይም የቅኝ አገዛዝ ወንጀሎችን እውነታ የሚቃወመው የ "ኒው ራይት" ንቅናቄ መነሳትን እንደ ትልቅ ችግር ጠቅሰዋል። ፕሮፌሰር ሙኔኔ እነዚህ ተግዳሮቶች ቢኖሩም፣ የአፍሪካ ሀገራት የቅኝ ገዥ ኃይሎችን ለፈጸሙት ድርጊት ተጠያቂ ለማድረግ የካሳ ክፍያ ጥያቄያቸውን አጠናክረው እንዲቀጥሉ አሳስበዋል።በእንግሊዘኛ ያንብቡ ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
2026
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
የካሳ ክፍያ ጥያቄ ዓለም አቀፋዊ መነቃቃት እያገኘ ነው፤ የቅኝ ገዥ ኃይሎችም ከዚህ እውነት ጋር መታረቅ አለባቸው - የታሪክ ባለሙያ
Sputnik አፍሪካ
የካሳ ክፍያ ጥያቄ ዓለም አቀፋዊ መነቃቃት እያገኘ ነው፤ የቅኝ ገዥ ኃይሎችም ከዚህ እውነት ጋር መታረቅ አለባቸው - የታሪክ ባለሙያ
2026-02-13T17:32+0300
true
PT1S
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07ea/02/0d/3233574_160:0:1120:720_1920x0_80_0_0_9463bad702b04e01020185d74c3462d6.jpgSputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
የካሳ ክፍያ ጥያቄ ዓለም አቀፋዊ መነቃቃት እያገኘ ነው፤ የቅኝ ገዥ ኃይሎችም ከዚህ እውነት ጋር መታረቅ አለባቸው - የታሪክ ባለሙያ
17:32 13.02.2026 (የተሻሻለ: 17:34 13.02.2026) የካሳ ክፍያ ጥያቄ ዓለም አቀፋዊ መነቃቃት እያገኘ ነው፤ የቅኝ ገዥ ኃይሎችም ከዚህ እውነት ጋር መታረቅ አለባቸው - የታሪክ ባለሙያ
"ቅርሶችን መመለስ ትንሽ እርምጃ እንጂ የጉዳዩ ፍጻሜ አይደለም" ሲሉ በናይሮቢ የዩናይትድ ስቴትስ ዓለም አቀፍ ዩኒቨርሲቲ የታሪክ እና ዓለም አቀፍ ግንኙነት ፕሮፌሰር የሆኑት ማቻሪያ ሙኔኔ ለስፑትኒክ አፍሪካ ተናግረዋል። ፕሮፌሰሩ ይህንን ያሉት የካምብሪጅ ዩኒቨርሲቲ ሙዚየም ከናይጄሪያ የተዘረፉ 116 የናስ ቅርሶችን ለመመለስ የወሰነውን ውሳኔ አስመልክቶ በሰጡት አስተያየት ነው።
የአፍሪካ ቅርሶችን ወደ ሀገራቸው ለመመለስ ዋናው እንቅፋት የቅኝ ገዥ ኃይሎች የፈጸሟቸውን ወንጀሎች ለማመን ፈቃደኛ አለመሆናቸው ነው ያሉት ፕሮፌሰር ሙኔኔ፤ በተለይም የቅኝ አገዛዝ ወንጀሎችን እውነታ የሚቃወመው የ "ኒው ራይት" ንቅናቄ መነሳትን እንደ ትልቅ ችግር ጠቅሰዋል።
ፕሮፌሰር ሙኔኔ እነዚህ ተግዳሮቶች ቢኖሩም፣ የአፍሪካ ሀገራት የቅኝ ገዥ ኃይሎችን ለፈጸሙት ድርጊት ተጠያቂ ለማድረግ የካሳ ክፍያ ጥያቄያቸውን አጠናክረው እንዲቀጥሉ አሳስበዋል።
በእንግሊዘኛ ያንብቡ
ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X