https://amh.sputniknews.africa
የኢትዮጵያ የስርዓተ-ምግብ ማሻሻያ እርምጃዎች ተምሳሌታዊ ውጤት አፍርተዋል - የሌሴቶ ንጉሥ ሌቲ ሳልሳዊ
የኢትዮጵያ የስርዓተ-ምግብ ማሻሻያ እርምጃዎች ተምሳሌታዊ ውጤት አፍርተዋል - የሌሴቶ ንጉሥ ሌቲ ሳልሳዊ
Sputnik አፍሪካ
የኢትዮጵያ የስርዓተ-ምግብ ማሻሻያ እርምጃዎች ተምሳሌታዊ ውጤት አፍርተዋል - የሌሴቶ ንጉሥ ሌቲ ሳልሳዊንጉሡ፣ በአዲስ አበባ የሚገኘውን የዘውዲቱ መታሰቢያ ሆስፒታል የህፃናት እንክብካቤ እና የስርዓተ-ምግብ ክፍልን ጎብኝተዋል፤ በጉብኝታቸው ኢትዮጵያ... 13.02.2026, Sputnik አፍሪካ
2026-02-13T16:36+0300
2026-02-13T16:36+0300
2026-02-13T16:44+0300
sputnik africa
telegram sputnik_ethiopia
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07ea/02/0d/3233124_0:42:800:492_1920x0_80_0_0_89740b25817782c621816c9dddd41eca.jpg
የኢትዮጵያ የስርዓተ-ምግብ ማሻሻያ እርምጃዎች ተምሳሌታዊ ውጤት አፍርተዋል - የሌሴቶ ንጉሥ ሌቲ ሳልሳዊንጉሡ፣ በአዲስ አበባ የሚገኘውን የዘውዲቱ መታሰቢያ ሆስፒታል የህፃናት እንክብካቤ እና የስርዓተ-ምግብ ክፍልን ጎብኝተዋል፤ በጉብኝታቸው ኢትዮጵያ የእናቶችን እና የህፃናትን ጤና ለማሻሻል ያላትን ቁርጠኝነት አድንቀዋል።ግርማዊ ንጉሥ ሌቲ፣ “ውጤታማ የስርዓተ-ምግብ እርምጃ ህይወትን ያድናሉ” ሲሉ አፅንኦት የሰጡ ሲሆን ስርዓተ-ምግብ በሽታን በመከላከል እና የህፃናትን ሞት በመቀነስ ረገድ ያለውን ወሳኝ ሚናም ገልጸዋል። በጉብኝቱ ወቅት ንግግር ያደረጉት የጤና ሚኒስትር ዶክተር መቅደስ ዳባ በበኩላቸው፣ "ስርዓተ-ምግብ እና የህፃናትን ህልውና ማሳደግ የኢትዮጵያ የሰው ልጅ ካፒታል መሰረት መገንባት መሆኑን በመግለጽ ሀገሪቱ የምትከተለው የተቀናጀ አሰራር አስረድተዋል ሲል ሚኒስቴሩ አስታውቋል። ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
2026
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07ea/02/0d/3233124_45:0:756:533_1920x0_80_0_0_2df769ccfe0405c10f4f2aa5897f2b1c.jpgSputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
የኢትዮጵያ የስርዓተ-ምግብ ማሻሻያ እርምጃዎች ተምሳሌታዊ ውጤት አፍርተዋል - የሌሴቶ ንጉሥ ሌቲ ሳልሳዊ
16:36 13.02.2026 (የተሻሻለ: 16:44 13.02.2026) የኢትዮጵያ የስርዓተ-ምግብ ማሻሻያ እርምጃዎች ተምሳሌታዊ ውጤት አፍርተዋል - የሌሴቶ ንጉሥ ሌቲ ሳልሳዊ
ንጉሡ፣ በአዲስ አበባ የሚገኘውን የዘውዲቱ መታሰቢያ ሆስፒታል የህፃናት እንክብካቤ እና የስርዓተ-ምግብ ክፍልን ጎብኝተዋል፤ በጉብኝታቸው ኢትዮጵያ የእናቶችን እና የህፃናትን ጤና ለማሻሻል ያላትን ቁርጠኝነት አድንቀዋል።
ግርማዊ ንጉሥ ሌቲ፣ “ውጤታማ የስርዓተ-ምግብ እርምጃ ህይወትን ያድናሉ” ሲሉ አፅንኦት የሰጡ ሲሆን ስርዓተ-ምግብ በሽታን በመከላከል እና የህፃናትን ሞት በመቀነስ ረገድ ያለውን ወሳኝ ሚናም ገልጸዋል።
በጉብኝቱ ወቅት ንግግር ያደረጉት የጤና ሚኒስትር ዶክተር መቅደስ ዳባ በበኩላቸው፣ "ስርዓተ-ምግብ እና የህፃናትን ህልውና ማሳደግ የኢትዮጵያ የሰው ልጅ ካፒታል መሰረት መገንባት መሆኑን በመግለጽ ሀገሪቱ የምትከተለው የተቀናጀ አሰራር አስረድተዋል ሲል ሚኒስቴሩ አስታውቋል።
ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X