https://amh.sputniknews.africa/20260212/3227659.html
የአፍሪካን የዕዳ ጫና ለመቀነስ አይነተኛው መንገድ የእርስ በእርስ ግብይትን ማስፋት ነው - የአፍሪካ ስጋት አቅም ቡድን ዋና ዳይሬክተር
የአፍሪካን የዕዳ ጫና ለመቀነስ አይነተኛው መንገድ የእርስ በእርስ ግብይትን ማስፋት ነው - የአፍሪካ ስጋት አቅም ቡድን ዋና ዳይሬክተር
Sputnik አፍሪካ
የአፍሪካን የዕዳ ጫና ለመቀነስ አይነተኛው መንገድ የእርስ በእርስ ግብይትን ማስፋት ነው - የአፍሪካ ስጋት አቅም ቡድን ዋና ዳይሬክተር አፍሪካ ወደ ወጥ የመገበያያ ሥርዓት ለመግባት የምታደርገውን ጥረት የተናበበ የፋይናንስ ፖሊሲ በመዘርጋት መደገፍ... 12.02.2026, Sputnik አፍሪካ
2026-02-12T20:12+0300
2026-02-12T20:12+0300
2026-02-13T10:47+0300
sputnik africa
telegram sputnik_ethiopia
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07ea/02/0d/3228552_0:0:1920:1080_1920x0_80_0_0_d8871c128025b7fbf14aaeb21242014a.jpg
የአፍሪካን የዕዳ ጫና ለመቀነስ አይነተኛው መንገድ የእርስ በእርስ ግብይትን ማስፋት ነው - የአፍሪካ ስጋት አቅም ቡድን ዋና ዳይሬክተር አፍሪካ ወደ ወጥ የመገበያያ ሥርዓት ለመግባት የምታደርገውን ጥረት የተናበበ የፋይናንስ ፖሊሲ በመዘርጋት መደገፍ እንደሚገባ ጂን ክሪሶስቶም ንጋቤትሰንስ (ዶ/ር) ለስፑትኒክ አፍሪካ ተናግረዋል። "የአፍሪካ አኅጉራዊ የክፍያ ሥርዓት እየተገነባ ነው ማለት እንችላለን። ይህ ሥርዓት መጎልበት የሚችልበትን መደላድል በመፍጠር ረገድ የአፍሪካ ኅብረት ወሳኝ ሚና ይጫወታል" ሲሉ ዋና ይሬክተሩ ገልጸዋል። ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
2026
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
Jean Chrysostome Ngabitsinze
Sputnik አፍሪካ
Jean Chrysostome Ngabitsinze
8th Ordinary Session of the Executive Council of the African Union.
2026-02-12T20:12+0300
true
PT0M49S
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07ea/02/0d/3228552_240:0:1680:1080_1920x0_80_0_0_918a79412a96746f721e7bc7cb7046d8.jpgSputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
የአፍሪካን የዕዳ ጫና ለመቀነስ አይነተኛው መንገድ የእርስ በእርስ ግብይትን ማስፋት ነው - የአፍሪካ ስጋት አቅም ቡድን ዋና ዳይሬክተር
20:12 12.02.2026 (የተሻሻለ: 10:47 13.02.2026) የአፍሪካን የዕዳ ጫና ለመቀነስ አይነተኛው መንገድ የእርስ በእርስ ግብይትን ማስፋት ነው - የአፍሪካ ስጋት አቅም ቡድን ዋና ዳይሬክተር አፍሪካ ወደ ወጥ የመገበያያ ሥርዓት ለመግባት የምታደርገውን ጥረት የተናበበ የፋይናንስ ፖሊሲ በመዘርጋት መደገፍ እንደሚገባ ጂን ክሪሶስቶም ንጋቤትሰንስ (ዶ/ር) ለስፑትኒክ አፍሪካ ተናግረዋል።
"የአፍሪካ አኅጉራዊ የክፍያ ሥርዓት እየተገነባ ነው ማለት እንችላለን። ይህ ሥርዓት መጎልበት የሚችልበትን መደላድል በመፍጠር ረገድ የአፍሪካ ኅብረት ወሳኝ ሚና ይጫወታል" ሲሉ ዋና ይሬክተሩ ገልጸዋል።
ስፑትኒክ ኢትዮጵያ |
መተግበሪያ | X