https://amh.sputniknews.africa
የአፍሪካን የዕዳ ጫና ለመቀነስ አይነተኛው መንገድ የእርስ በእርስ ግብይትን ማስፋት ነው - የአፍሪካ ስጋት አቅም ቡድን ዋና ዳይሬክተር
የአፍሪካን የዕዳ ጫና ለመቀነስ አይነተኛው መንገድ የእርስ በእርስ ግብይትን ማስፋት ነው - የአፍሪካ ስጋት አቅም ቡድን ዋና ዳይሬክተር
Sputnik አፍሪካ
የአፍሪካን የዕዳ ጫና ለመቀነስ አይነተኛው መንገድ የእርስ በእርስ ግብይትን ማስፋት ነው - የአፍሪካ ስጋት አቅም ቡድን ዋና ዳይሬክተር አፍሪካ ወደ ወጥ የመገበያያ ሥርዓት ለመግባት የምታደርገውን ጥረት የተናበበ የፋይናንስ ፖሊሲ በመዘርጋት መደገፍ... 12.02.2026, Sputnik አፍሪካ
2026-02-12T20:12+0300
2026-02-12T20:12+0300
2026-02-12T20:14+0300
sputnik africa
telegram sputnik_ethiopia
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/images/sharing/article/amh/3227659.jpg?1770916443
የአፍሪካን የዕዳ ጫና ለመቀነስ አይነተኛው መንገድ የእርስ በእርስ ግብይትን ማስፋት ነው - የአፍሪካ ስጋት አቅም ቡድን ዋና ዳይሬክተር አፍሪካ ወደ ወጥ የመገበያያ ሥርዓት ለመግባት የምታደርገውን ጥረት የተናበበ የፋይናንስ ፖሊሲ በመዘርጋት መደገፍ እንደሚገባ ጂን ክሪሶስቶም ንጋቤትሰንስ (ዶ/ር) ለስፑትኒክ አፍሪካ ተናግረዋል። "የአፍሪካ አኅጉራዊ የክፍያ ሥርዓት እየተገነባ ነው ማለት እንችላለን። ይህ ሥርዓት መጎልበት የሚችልበትን መደላድል በመፍጠር ረገድ የአፍሪካ ኅብረት ወሳኝ ሚና ይጫወታል" ሲሉ ዋና ይሬክተሩ ገልጸዋል። ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
2026
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
የአፍሪካን የዕዳ ጫና ለመቀነስ አይነተኛው መንገድ የእርስ በእርስ ግብይትን ማስፋት ነው - የአፍሪካ ስጋት አቅም ቡድን ዋና ዳይሬክተር
20:12 12.02.2026 (የተሻሻለ: 20:14 12.02.2026) የአፍሪካን የዕዳ ጫና ለመቀነስ አይነተኛው መንገድ የእርስ በእርስ ግብይትን ማስፋት ነው - የአፍሪካ ስጋት አቅም ቡድን ዋና ዳይሬክተር
አፍሪካ ወደ ወጥ የመገበያያ ሥርዓት ለመግባት የምታደርገውን ጥረት የተናበበ የፋይናንስ ፖሊሲ በመዘርጋት መደገፍ እንደሚገባ ጂን ክሪሶስቶም ንጋቤትሰንስ (ዶ/ር) ለስፑትኒክ አፍሪካ ተናግረዋል።
"የአፍሪካ አኅጉራዊ የክፍያ ሥርዓት እየተገነባ ነው ማለት እንችላለን። ይህ ሥርዓት መጎልበት የሚችልበትን መደላድል በመፍጠር ረገድ የአፍሪካ ኅብረት ወሳኝ ሚና ይጫወታል" ሲሉ ዋና ይሬክተሩ ገልጸዋል።
ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X