https://amh.sputniknews.africa
ፕሬዚዳንት ሩቶ ከኢትዮጵያ ጋር አጋርነት በመፍጠር ለማንዴራ ከተማ አስተማማኝ የኤሌክትሪክ ኃይል ለማቅረብ ቃል ገቡ
ፕሬዚዳንት ሩቶ ከኢትዮጵያ ጋር አጋርነት በመፍጠር ለማንዴራ ከተማ አስተማማኝ የኤሌክትሪክ ኃይል ለማቅረብ ቃል ገቡ
Sputnik አፍሪካ
ፕሬዚዳንት ሩቶ ከኢትዮጵያ ጋር አጋርነት በመፍጠር ለማንዴራ ከተማ አስተማማኝ የኤሌክትሪክ ኃይል ለማቅረብ ቃል ገቡ በሰሜን ኬንያ የሚታየውን ከፍተኛ የኃይል እጥረት በዘላቂነት ለመፍታት መንግሥታቸው ከኢትዮጵያ የኤሌክትሪክ ኃይል ለማግኘት እየሠራ መሆኑን... 12.02.2026, Sputnik አፍሪካ
2026-02-12T20:03+0300
2026-02-12T20:03+0300
2026-02-12T20:04+0300
sputnik africa
telegram sputnik_ethiopia
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07ea/02/0c/3227461_0:0:1280:720_1920x0_80_0_0_b083b1e049a8c60cc02349c0ab956df3.jpg
ፕሬዚዳንት ሩቶ ከኢትዮጵያ ጋር አጋርነት በመፍጠር ለማንዴራ ከተማ አስተማማኝ የኤሌክትሪክ ኃይል ለማቅረብ ቃል ገቡ በሰሜን ኬንያ የሚታየውን ከፍተኛ የኃይል እጥረት በዘላቂነት ለመፍታት መንግሥታቸው ከኢትዮጵያ የኤሌክትሪክ ኃይል ለማግኘት እየሠራ መሆኑን ተናግረዋል።ለቀጣናው የኃይል ትስስር ትልቅ ተስፋ ነው የተባለው የታላቁ ሕዳሴ ግድብ ሲመረቅ ተገኝተው የነበሩት ፕሬዚዳንት ሩቶ፤ "በግዛቱ ያለውን አጣዳፊ የኃይል እጥረት ለመፍታት በአጭር ጊዜ ውስጥ የ3 ሜጋ ዋት ጄኔሬተር እንተክላለን፤ በተጓዳኝም ለዘላቂ መፍትሔ ማንዴራን ከኢትዮጵያ የኃይል መስመር ጋር የማገናኘት ሥራ እናፋጥናለን" ሲሉ ዛሬ በማንዴራ ስታዲየም በተካሄደ ፕሮግራም ላይ ተናግረዋል፡፡ በሥነ-ሥርዓቱ ላይ ኬንያ ከግድቡ የሚገኘውን ትርፍ የኤሌክትሪክ ኃይል ለመጠቀም የሚያስችል የኃይል ግዢ ስምምነት ለመፈራረም ዝግጁ ነች ብለው ነበር፡፡ “ኢንዱስትሪዎቻችንን፣ የቴክኖሎጂ ማዕከላቶቻችንን ምርታማነትን ለማሳደግ እንዲሁም ተወዳዳሪነትን አጠናክሮ የሥራ ዕድል ለመፍጠር ከኢትዮጵያ ጋር የኃይል ግዢ ስምምነት ለመፈራረም ዝግጁ ነን፡፡" ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
2026
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
ፕሬዚዳንት ሩቶ ከኢትዮጵያ ጋር አጋርነት በመፍጠር ለማንዴራ ከተማ አስተማማኝ የኤሌክትሪክ ኃይል ለማቅረብ ቃል ገቡ
Sputnik አፍሪካ
ፕሬዚዳንት ሩቶ ከኢትዮጵያ ጋር አጋርነት በመፍጠር ለማንዴራ ከተማ አስተማማኝ የኤሌክትሪክ ኃይል ለማቅረብ ቃል ገቡ
2026-02-12T20:03+0300
true
PT1S
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07ea/02/0c/3227461_160:0:1120:720_1920x0_80_0_0_9a46860db78ec81a71674f77f11b92ad.jpgSputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
ፕሬዚዳንት ሩቶ ከኢትዮጵያ ጋር አጋርነት በመፍጠር ለማንዴራ ከተማ አስተማማኝ የኤሌክትሪክ ኃይል ለማቅረብ ቃል ገቡ
20:03 12.02.2026 (የተሻሻለ: 20:04 12.02.2026) ፕሬዚዳንት ሩቶ ከኢትዮጵያ ጋር አጋርነት በመፍጠር ለማንዴራ ከተማ አስተማማኝ የኤሌክትሪክ ኃይል ለማቅረብ ቃል ገቡ
በሰሜን ኬንያ የሚታየውን ከፍተኛ የኃይል እጥረት በዘላቂነት ለመፍታት መንግሥታቸው ከኢትዮጵያ የኤሌክትሪክ ኃይል ለማግኘት እየሠራ መሆኑን ተናግረዋል።
ለቀጣናው የኃይል ትስስር ትልቅ ተስፋ ነው የተባለው የታላቁ ሕዳሴ ግድብ ሲመረቅ ተገኝተው የነበሩት ፕሬዚዳንት ሩቶ፤ "በግዛቱ ያለውን አጣዳፊ የኃይል እጥረት ለመፍታት በአጭር ጊዜ ውስጥ የ3 ሜጋ ዋት ጄኔሬተር እንተክላለን፤ በተጓዳኝም ለዘላቂ መፍትሔ ማንዴራን ከኢትዮጵያ የኃይል መስመር ጋር የማገናኘት ሥራ እናፋጥናለን" ሲሉ ዛሬ በማንዴራ ስታዲየም በተካሄደ ፕሮግራም ላይ ተናግረዋል፡፡
በሥነ-ሥርዓቱ ላይ ኬንያ ከግድቡ የሚገኘውን ትርፍ የኤሌክትሪክ ኃይል ለመጠቀም የሚያስችል የኃይል ግዢ ስምምነት ለመፈራረም ዝግጁ ነች ብለው ነበር፡፡
“ኢንዱስትሪዎቻችንን፣ የቴክኖሎጂ ማዕከላቶቻችንን ምርታማነትን ለማሳደግ እንዲሁም ተወዳዳሪነትን አጠናክሮ የሥራ ዕድል ለመፍጠር ከኢትዮጵያ ጋር የኃይል ግዢ ስምምነት ለመፈራረም ዝግጁ ነን፡፡"
ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X