የአፍሪካ ኅብረት ኮሚሽነር ታላቁ የኢትዮጵያ ህዳሴ ግድብ ለአህጉሪቱ ራስ መር የመሠረተ ልማት ግንባታ ምሳሌ ነው ሲሉ አወደሱ

© telegram sputnik_ethiopia / ወደ ፎቶ ባንክ ይሂዱየአፍሪካ ኅብረት ኮሚሽነር ታላቁ የኢትዮጵያ ህዳሴ ግድብ ለአህጉሪቱ ራስ መር የመሠረተ ልማት ግንባታ ምሳሌ ነው ሲሉ አወደሱ
የአፍሪካ ኅብረት ኮሚሽነር ታላቁ የኢትዮጵያ ህዳሴ ግድብ ለአህጉሪቱ ራስ መር የመሠረተ ልማት ግንባታ ምሳሌ ነው ሲሉ አወደሱ - Sputnik አፍሪካ, 1920, 12.02.2026
ሰብስክራይብ

የአፍሪካ ኅብረት ኮሚሽነር ታላቁ የኢትዮጵያ ህዳሴ ግድብ ለአህጉሪቱ ራስ መር የመሠረተ ልማት ግንባታ ምሳሌ ነው ሲሉ አወደሱ

በኅብረቱ የመሠረተ ልማትና ኢነርጂ ኮሚሽነር ሌራቶ ማታቦጅ፤ በአኅጉሪቱ ያለውን የመሠረተ ልማት ጉድለት ለመሙላት እና ሀብትን ለማሰባሰብ ኢትዮጵያ በራስ አቅም ዕውን ያደረገችው ይህ ግድብ ተምሳሌታዊ የልማት ስኬት ነው ብለዋል፡፡

“ኢትዮጵያ ከተለያዩ የሀገር ውስጥ ምንጮች ሀብት በማሰባሰብ የገነባችው መሠረተ ልማት በሌሎችም ሊቀሰም የሚገባው ነው” ማለታቸውን ጠቅሶ የሀገር ውስጥ ሚዲያ ዘግቧል።

በዓለም አቀፍ ደረጃ የገንዘብ ዋጋ እጅግ እየናረ መምጣቱ አኅጉራዊ የመሠረተ ልማት ፕሮጀክቶችን በፋይናንስ ለመደገፍ ትልቅ ፈተና እየሆነ እንደሚገኝም አስገንዝበዋል።

ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X

አዳዲስ ዜናዎች
0