አፍሪካ በዓለም የፋይናንስ ሥርዓት ታሪካዊ ግፍ እየተፈጸመባት ነው - የሌሴቶ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር

ሰብስክራይብ

አፍሪካ በዓለም የፋይናንስ ሥርዓት ታሪካዊ ግፍ እየተፈጸመባት ነው - የሌሴቶ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር

በዓለም የፋይናንስ ሥርዓት እና በአፍሪካ የዕዳ ጫና ላይ ማሻሻያ ሊደረግ እንደሚገባ ሌጆን ምፖትጃና ለስፑትኒክ አፍሪካ ተናግረዋል።

"ካደጉት ሀገራት ጋር ሲነጻጸር የአፍሪካ ሀገራት ከዓለም አቀፍ የፋይናንስ ተቋማት የሚበደሩት በከፍተኛ ወለድ ነው። ያም ለኢኮኖሚ ዕድገታችን ትልቅ እንቅፋት ሆኗል። ኢኮኖሚያችንን ከመገንባት ይልቅ ገንዘባችንን ዕዳ መክፈል ላይ እንድናፈሰው አድርጎናል" ብለዋል።

ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X

አዳዲስ ዜናዎች
0