የአፍሪካ ሀገራት መሪዎች በ39ኛው የአፍሪካ ኅብረት የመሪዎች ጉባዔ ላይ ለመሳተፍ አዲስ አበባ መግባት ጀመሩ
16:50 12.02.2026 (የተሻሻለ: 16:54 12.02.2026)

© telegram sputnik_ethiopia
/ ሰብስክራይብ
የአፍሪካ ሀገራት መሪዎች በ39ኛው የአፍሪካ ኅብረት የመሪዎች ጉባዔ ላይ ለመሳተፍ አዲስ አበባ መግባት ጀመሩ
የአንጎላ ፕሬዚዳንት ጆአዎ ሎሬንሶ፣ የቦትስዋና ፕሬዚዳንት ዱማ ጌዲዮን ቦኮ፣ የቡሩንዲ ፕሬዚዳንት ኢቫሪስቴ ንዳዪሺሚዬ፣ የታንዛኒያ ፕሬዚዳንት ሳሚያ ሱሉሁ ሐሰን፣ የኮሞሮስ ፕሬዚዳንት አዛሊ አሱማኒ፣ የኡጋንዳ ምክትል ፕሬዚዳንት ጀሲካ አሊፖ እና የሌሴቶ ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ኒፆሜ ማጃራ እስካሁን በአፍሪካ የዲፕሎማሲ መዲና የደረሱ መሪዎች ናቸው፡፡
መሪዎቹ ቦሌ ዓለም አቀፍ አውሮፕላን ማረፊያ ሲደርሱ በከፍተኛ የኢትዮጵያ ባለሥልጣናት አቀባበል ተድርጎላቸዋል።
ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X





