የአፍሪካ ሀገራት መሪዎች በ39ኛው የአፍሪካ ኅብረት የመሪዎች ጉባዔ ላይ ለመሳተፍ አዲስ አበባ መግባት ጀመሩ

© telegram sputnik_ethiopia / ወደ ፎቶ ባንክ ይሂዱየአፍሪካ ሀገራት መሪዎች በ39ኛው የአፍሪካ ኅብረት የመሪዎች ጉባዔ ላይ ለመሳተፍ አዲስ አበባ መግባት ጀመሩ
የአፍሪካ ሀገራት መሪዎች በ39ኛው የአፍሪካ ኅብረት የመሪዎች ጉባዔ ላይ ለመሳተፍ አዲስ አበባ መግባት ጀመሩ - Sputnik አፍሪካ, 1920, 12.02.2026
ሰብስክራይብ

የአፍሪካ ሀገራት መሪዎች በ39ኛው የአፍሪካ ኅብረት የመሪዎች ጉባዔ ላይ ለመሳተፍ አዲስ አበባ መግባት ጀመሩ

የአንጎላ ፕሬዚዳንት ጆአዎ ሎሬንሶ፣ የቦትስዋና ፕሬዚዳንት ዱማ ጌዲዮን ቦኮ፣ የቡሩንዲ ፕሬዚዳንት ኢቫሪስቴ ንዳዪሺሚዬ፣ የታንዛኒያ ፕሬዚዳንት ሳሚያ ሱሉሁ ሐሰን፣ የኮሞሮስ ፕሬዚዳንት አዛሊ አሱማኒ፣ የኡጋንዳ ምክትል ፕሬዚዳንት ጀሲካ አሊፖ እና የሌሴቶ ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ኒፆሜ ማጃራ እስካሁን በአፍሪካ የዲፕሎማሲ መዲና የደረሱ መሪዎች ናቸው፡፡

መሪዎቹ ቦሌ ዓለም አቀፍ አውሮፕላን ማረፊያ ሲደርሱ በከፍተኛ የኢትዮጵያ ባለሥልጣናት አቀባበል ተድርጎላቸዋል።

ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X

© telegram sputnik_ethiopia / ወደ ፎቶ ባንክ ይሂዱ
የአፍሪካ ሀገራት መሪዎች በ39ኛው የአፍሪካ ኅብረት የመሪዎች ጉባዔ ላይ ለመሳተፍ አዲስ አበባ መግባት ጀመሩ - Sputnik አፍሪካ
1/6
© telegram sputnik_ethiopia / ወደ ፎቶ ባንክ ይሂዱ
የአፍሪካ ሀገራት መሪዎች በ39ኛው የአፍሪካ ኅብረት የመሪዎች ጉባዔ ላይ ለመሳተፍ አዲስ አበባ መግባት ጀመሩ - Sputnik አፍሪካ
2/6
© telegram sputnik_ethiopia / ወደ ፎቶ ባንክ ይሂዱ
የአፍሪካ ሀገራት መሪዎች በ39ኛው የአፍሪካ ኅብረት የመሪዎች ጉባዔ ላይ ለመሳተፍ አዲስ አበባ መግባት ጀመሩ - Sputnik አፍሪካ
3/6
© telegram sputnik_ethiopia / ወደ ፎቶ ባንክ ይሂዱ
የአፍሪካ ሀገራት መሪዎች በ39ኛው የአፍሪካ ኅብረት የመሪዎች ጉባዔ ላይ ለመሳተፍ አዲስ አበባ መግባት ጀመሩ - Sputnik አፍሪካ
4/6
© telegram sputnik_ethiopia / ወደ ፎቶ ባንክ ይሂዱ
የአፍሪካ ሀገራት መሪዎች በ39ኛው የአፍሪካ ኅብረት የመሪዎች ጉባዔ ላይ ለመሳተፍ አዲስ አበባ መግባት ጀመሩ - Sputnik አፍሪካ
5/6
© telegram sputnik_ethiopia / ወደ ፎቶ ባንክ ይሂዱ
የአፍሪካ ሀገራት መሪዎች በ39ኛው የአፍሪካ ኅብረት የመሪዎች ጉባዔ ላይ ለመሳተፍ አዲስ አበባ መግባት ጀመሩ - Sputnik አፍሪካ
6/6
1/6
2/6
3/6
4/6
5/6
6/6
አዳዲስ ዜናዎች
0