https://amh.sputniknews.africa
በዓለም አቀፍ ሥርዓት የአፍሪካን አስፈላጊነት ለማረጋገጥ የትብብር መንፈሳችንን ዳግም ማነቃቃት አለብን - የሴራሊዮን የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር
በዓለም አቀፍ ሥርዓት የአፍሪካን አስፈላጊነት ለማረጋገጥ የትብብር መንፈሳችንን ዳግም ማነቃቃት አለብን - የሴራሊዮን የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር
Sputnik አፍሪካ
በዓለም አቀፍ ሥርዓት የአፍሪካን አስፈላጊነት ለማረጋገጥ የትብብር መንፈሳችንን ዳግም ማነቃቃት አለብን - የሴራሊዮን የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር በአፍሪካ ዘላቂ ልማትን እውን ለማድረግ ሀገራት በአንድነት እና አጋርነት መሥራት እንዳለባቸውም ቲሞቲ ሙሳ ካብኣ... 12.02.2026, Sputnik አፍሪካ
2026-02-12T16:22+0300
2026-02-12T16:22+0300
2026-02-12T16:24+0300
sputnik africa
telegram sputnik_ethiopia
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07ea/02/0c/3222961_0:0:1920:1080_1920x0_80_0_0_aa5d9572a3f3f2d4cdf981f6a4e397af.jpg
በዓለም አቀፍ ሥርዓት የአፍሪካን አስፈላጊነት ለማረጋገጥ የትብብር መንፈሳችንን ዳግም ማነቃቃት አለብን - የሴራሊዮን የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር በአፍሪካ ዘላቂ ልማትን እውን ለማድረግ ሀገራት በአንድነት እና አጋርነት መሥራት እንዳለባቸውም ቲሞቲ ሙሳ ካብኣ ለስፑትኒክ አፍሪካ በሰጡት አስተያየት አስገንዝበዋል። የሴራሊዮን ከፍተኛ ዲፕሎማት፤ ለግጭት መንስኤ የሆኑ የተሳሳቱ መረጃዎችን ለማስወገድ የጋራ ትብብር አስፈላጊ ነው በማለት፤ እንደ ስፑትኒክ አፍሪካ ያሉ ሚዲያዎች ለሚጫወቱት ሚና እውቅና ሰጥተዋል፡፡ "አሁንም በአሮጌው የፋይናንስ ሥርዓት ላይ ነው ቆመን ያለነው። የምንጠይቀው ፍትሐዊነት፣ እኩልነት እና ከአፍሪካ ኅብረት አጀንዳ 2063 ጋር የሚጣጣም ልማት እንዲረጋገጥ ብቻ ነው" ሲሉም ተናግረዋል። ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
2026
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
በዓለም አቀፍ ሥርዓት የአፍሪካን አስፈላጊነት ለማረጋገጥ የትብብር መንፈሳችንን ዳግም ማነቃቃት አለብን - የሴራሊዮን የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር
Sputnik አፍሪካ
በዓለም አቀፍ ሥርዓት የአፍሪካን አስፈላጊነት ለማረጋገጥ የትብብር መንፈሳችንን ዳግም ማነቃቃት አለብን - የሴራሊዮን የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር
2026-02-12T16:22+0300
true
PT1S
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07ea/02/0c/3222961_240:0:1680:1080_1920x0_80_0_0_c41f128c4e46bd83ab6cb7093ddf4e05.jpgSputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
በዓለም አቀፍ ሥርዓት የአፍሪካን አስፈላጊነት ለማረጋገጥ የትብብር መንፈሳችንን ዳግም ማነቃቃት አለብን - የሴራሊዮን የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር
16:22 12.02.2026 (የተሻሻለ: 16:24 12.02.2026) በዓለም አቀፍ ሥርዓት የአፍሪካን አስፈላጊነት ለማረጋገጥ የትብብር መንፈሳችንን ዳግም ማነቃቃት አለብን - የሴራሊዮን የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር
በአፍሪካ ዘላቂ ልማትን እውን ለማድረግ ሀገራት በአንድነት እና አጋርነት መሥራት እንዳለባቸውም ቲሞቲ ሙሳ ካብኣ ለስፑትኒክ አፍሪካ በሰጡት አስተያየት አስገንዝበዋል።
የሴራሊዮን ከፍተኛ ዲፕሎማት፤ ለግጭት መንስኤ የሆኑ የተሳሳቱ መረጃዎችን ለማስወገድ የጋራ ትብብር አስፈላጊ ነው በማለት፤ እንደ ስፑትኒክ አፍሪካ ያሉ ሚዲያዎች ለሚጫወቱት ሚና እውቅና ሰጥተዋል፡፡
"አሁንም በአሮጌው የፋይናንስ ሥርዓት ላይ ነው ቆመን ያለነው። የምንጠይቀው ፍትሐዊነት፣ እኩልነት እና ከአፍሪካ ኅብረት አጀንዳ 2063 ጋር የሚጣጣም ልማት እንዲረጋገጥ ብቻ ነው" ሲሉም ተናግረዋል።
ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X