ሩሲያ ናይጄሪያውያንን በዩክሬን ጦርነት እንዲሳተፉ መልምላለች የሚሉ ዘገባዎች ከእውነት የራቁና ከሞስኮ ጋር ግንኙነት የላቸውም ስትል ውድቅ አደረገች

© telegram sputnik_ethiopia / ወደ ፎቶ ባንክ ይሂዱሩሲያ ናይጄሪያውያንን በዩክሬን ጦርነት እንዲሳተፉ መልምላለች የሚሉ ዘገባዎች ከእውነት የራቁና ከሞስኮ ጋር ግንኙነት የላቸውም ስትል ውድቅ አደረገች
ሩሲያ ናይጄሪያውያንን በዩክሬን ጦርነት እንዲሳተፉ መልምላለች የሚሉ ዘገባዎች ከእውነት የራቁና ከሞስኮ ጋር ግንኙነት የላቸውም ስትል ውድቅ አደረገች - Sputnik አፍሪካ, 1920, 12.02.2026
ሰብስክራይብ

ሩሲያ ናይጄሪያውያንን በዩክሬን ጦርነት እንዲሳተፉ መልምላለች የሚሉ ዘገባዎች ከእውነት የራቁና ከሞስኮ ጋር ግንኙነት የላቸውም ስትል ውድቅ አደረገች

በዩክሬን ግጭት ውስጥ የናይጄሪያ ዜጎችን የሚያሳትፍ ምንም ዓይነት በመንግሥት የተደገፈ ፕሮግራም እንደሌለ የገለፁት በናይጄሪያ የሩሲያ አምባሳደር አንድሬ ፖዲየሊሼቭ፤ እንዲህ ዓይነት ምልመላ ሕገ-ወጥ መሆኑን አጽንኦት ሰጥተዋል።

ያልተፈቀደላቸው ግለሰቦች ናይጄሪያውያንን ለመመልመል የሚያደርጉት የተናጠል ጥረት ከሩሲያ መንግሥት ጋር ግንኙነት የለውም ብለዋል። ሀገሪቱ በጉዳዩ ዙሪያ የምታገኘው ተዓማኒ መረጃ እንዲመረመር ለሩሲያ የሕግ አስከባሪ አካላት እንደምታጋራ ጠቀመዋል።

የሩሲያ እና ናይጄሪያ ይፋዊ ወታደራዊ ትብብር በሥልጠና እና በመሣሪያ ልውውጦች ላይ አተኩሮ በጥብቅ የሁለትዮሽ ስምምነቶች እንደሚመራ አምባሳደሩ አስረድተዋል።

በእንግሊዘኛ ያንብቡ

ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X

አዳዲስ ዜናዎች
0