https://amh.sputniknews.africa
አፍሪካ በጸጥታው ምክር ቤት አንድም ቋሚ መቀመጫ አለማግኘቷ ፈጽሞ ተቀባይነት የለውም - የሞሪሸስ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር
አፍሪካ በጸጥታው ምክር ቤት አንድም ቋሚ መቀመጫ አለማግኘቷ ፈጽሞ ተቀባይነት የለውም - የሞሪሸስ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር
Sputnik አፍሪካ
አፍሪካ በጸጥታው ምክር ቤት አንድም ቋሚ መቀመጫ አለማግኘቷ ፈጽሞ ተቀባይነት የለውም - የሞሪሸስ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ሪቲሽ ራምፉ፤ የተባበሩት መንግሥታት ድርጅት አካላት እንደገና የመደራጃ ቁርጥ ጊዜያቸው አሁን መሆኑን ከ48ኛው የአፍሪካ ኅብረት... 11.02.2026, Sputnik አፍሪካ
2026-02-11T20:05+0300
2026-02-11T20:05+0300
2026-02-11T20:14+0300
sputnik africa
telegram sputnik_ethiopia
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07ea/02/0b/3216067_0:0:1920:1080_1920x0_80_0_0_c6a6c7c499fb1fcf61ad6fe04bac1419.jpg
አፍሪካ በጸጥታው ምክር ቤት አንድም ቋሚ መቀመጫ አለማግኘቷ ፈጽሞ ተቀባይነት የለውም - የሞሪሸስ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ሪቲሽ ራምፉ፤ የተባበሩት መንግሥታት ድርጅት አካላት እንደገና የመደራጃ ቁርጥ ጊዜያቸው አሁን መሆኑን ከ48ኛው የአፍሪካ ኅብረት የሥራ አስፈጻሚ ምክር ቤት መደበኛ ስብሰባ ጎን ለጎን ለስፑትኒክ አፍሪካ ተናግረዋል። "ከዓለም ሕዝብ ውስጥ ከአንድ አስረኛ በላይ የሚሆነውን የምትይዘው አፍሪካ፤ በጸጥታው ምክር ቤት ተገቢው ውክልና ሊኖራት ይገባል። አፍሪካ በተ.መ.ድ ውስጥ የተሻለ ውክልና እንድታገኝ የሚያስችል ማሻሻያ ያስፈልጋል" ብለዋል። ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
2026
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
አፍሪካ በጸጥታው ምክር ቤት አንድም ቋሚ መቀመጫ አለማግኘቷ ፈጽሞ ተቀባይነት የለውም - የሞሪሸስ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር
Sputnik አፍሪካ
አፍሪካ በጸጥታው ምክር ቤት አንድም ቋሚ መቀመጫ አለማግኘቷ ፈጽሞ ተቀባይነት የለውም - የሞሪሸስ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር
2026-02-11T20:05+0300
true
PT1S
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07ea/02/0b/3216067_240:0:1680:1080_1920x0_80_0_0_fa688113495dadd112c394277b99e06d.jpgSputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
አፍሪካ በጸጥታው ምክር ቤት አንድም ቋሚ መቀመጫ አለማግኘቷ ፈጽሞ ተቀባይነት የለውም - የሞሪሸስ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር
20:05 11.02.2026 (የተሻሻለ: 20:14 11.02.2026) አፍሪካ በጸጥታው ምክር ቤት አንድም ቋሚ መቀመጫ አለማግኘቷ ፈጽሞ ተቀባይነት የለውም - የሞሪሸስ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር
ሪቲሽ ራምፉ፤ የተባበሩት መንግሥታት ድርጅት አካላት እንደገና የመደራጃ ቁርጥ ጊዜያቸው አሁን መሆኑን ከ48ኛው የአፍሪካ ኅብረት የሥራ አስፈጻሚ ምክር ቤት መደበኛ ስብሰባ ጎን ለጎን ለስፑትኒክ አፍሪካ ተናግረዋል።
"ከዓለም ሕዝብ ውስጥ ከአንድ አስረኛ በላይ የሚሆነውን የምትይዘው አፍሪካ፤ በጸጥታው ምክር ቤት ተገቢው ውክልና ሊኖራት ይገባል። አፍሪካ በተ.መ.ድ ውስጥ የተሻለ ውክልና እንድታገኝ የሚያስችል ማሻሻያ ያስፈልጋል" ብለዋል።
ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X