https://amh.sputniknews.africa
ደቡብ አፍሪካ ኔልሰን ማንዴላ ከእስር የተፈቱበትን 36ኛ ዓመት አከበረች
ደቡብ አፍሪካ ኔልሰን ማንዴላ ከእስር የተፈቱበትን 36ኛ ዓመት አከበረች
Sputnik አፍሪካ
ደቡብ አፍሪካ ኔልሰን ማንዴላ ከእስር የተፈቱበትን 36ኛ ዓመት አከበረች"ከ36 ዓመታት በፊት [...] የዓለም ዓይኖች ሁሉ አሁን እኛ ከቆምንበት ስፍራ ጥቂት ራቅ ብሎ በሚገኘው በር ላይ አርፈው ነበር" ሲሉ ፕሬዚዳንት ሲሪል ራማፎሳ ተናግረዋል። ራማፎሳ... 11.02.2026, Sputnik አፍሪካ
2026-02-11T19:51+0300
2026-02-11T19:51+0300
2026-02-11T20:04+0300
sputnik africa
telegram sputnik_ethiopia
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07ea/02/0b/3215226_0:89:966:632_1920x0_80_0_0_bbc1e6942642e2438a0b1a4b44831498.jpg
ደቡብ አፍሪካ ኔልሰን ማንዴላ ከእስር የተፈቱበትን 36ኛ ዓመት አከበረች"ከ36 ዓመታት በፊት [...] የዓለም ዓይኖች ሁሉ አሁን እኛ ከቆምንበት ስፍራ ጥቂት ራቅ ብሎ በሚገኘው በር ላይ አርፈው ነበር" ሲሉ ፕሬዚዳንት ሲሪል ራማፎሳ ተናግረዋል። ራማፎሳ ይህን ያሉት ማንዴላ የእስር ዘመናቸውን የመጨረሻ ዓመታት ባሳለፉበት ማዲባ ሀውስ ባደረጉት ጉብኝት ወቅት ነው። ፕሬዚዳንቱ፤ ከዛሬ 36 ዓመታት በፊት የካቲት 4 ቀን 1982 ዓ.ም ኔልሰን ማንዴላ ከእስር የተፈቱበትን ታሪካዊ ዕለት ለመዘከር ያደረጉት ንግግር ነው።ይህ ወደ ነጻነት የተደረገው ታላቅ ጉዞ ለደቡብ አፍሪካ ዲሞክራሲ ወሳኝ ምዕራፍ የነበረ ሲሆን እ.ኤ.አ 1994 ማንዴላ በዲሞክራሲያዊ ምርጫ የመጀመሪያው የሀገሪቱ መሪ ሆነው ወደ ሥልጣን እንዲመጡም መንገድ ጠርጓል።በእንግሊዘኛ ያንብቡ ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
2026
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
ደቡብ አፍሪካ ኔልሰን ማንዴላ ከእስር የተፈቱበትን 36ኛ ዓመት አከበረች
Sputnik አፍሪካ
ደቡብ አፍሪካ ኔልሰን ማንዴላ ከእስር የተፈቱበትን 36ኛ ዓመት አከበረች
2026-02-11T19:51+0300
true
PT1S
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07ea/02/0b/3215226_3:0:963:720_1920x0_80_0_0_0bfdd5b3d48e1cd92fe0ec91ea737a7a.jpgSputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
ደቡብ አፍሪካ ኔልሰን ማንዴላ ከእስር የተፈቱበትን 36ኛ ዓመት አከበረች
19:51 11.02.2026 (የተሻሻለ: 20:04 11.02.2026) ደቡብ አፍሪካ ኔልሰን ማንዴላ ከእስር የተፈቱበትን 36ኛ ዓመት አከበረች
"ከ36 ዓመታት በፊት [...] የዓለም ዓይኖች ሁሉ አሁን እኛ ከቆምንበት ስፍራ ጥቂት ራቅ ብሎ በሚገኘው በር ላይ አርፈው ነበር" ሲሉ ፕሬዚዳንት ሲሪል ራማፎሳ ተናግረዋል። ራማፎሳ ይህን ያሉት ማንዴላ የእስር ዘመናቸውን የመጨረሻ ዓመታት ባሳለፉበት ማዲባ ሀውስ ባደረጉት ጉብኝት ወቅት ነው።
ፕሬዚዳንቱ፤ ከዛሬ 36 ዓመታት በፊት የካቲት 4 ቀን 1982 ዓ.ም ኔልሰን ማንዴላ ከእስር የተፈቱበትን ታሪካዊ ዕለት ለመዘከር ያደረጉት ንግግር ነው።
ይህ ወደ ነጻነት የተደረገው ታላቅ ጉዞ ለደቡብ አፍሪካ ዲሞክራሲ ወሳኝ ምዕራፍ የነበረ ሲሆን እ.ኤ.አ 1994 ማንዴላ በዲሞክራሲያዊ ምርጫ የመጀመሪያው የሀገሪቱ መሪ ሆነው ወደ ሥልጣን እንዲመጡም መንገድ ጠርጓል።
በእንግሊዘኛ ያንብቡ
ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X