https://amh.sputniknews.africa
አኅጉራዊ የገንዘብ ድርጅት እና ማዕከላዊ ባንክ ሊኖረን ይገባል - የፓን አፍሪካ የባሕል ባለሥልጣናት ምክር ቤት ዋና ፀኃፊ
አኅጉራዊ የገንዘብ ድርጅት እና ማዕከላዊ ባንክ ሊኖረን ይገባል - የፓን አፍሪካ የባሕል ባለሥልጣናት ምክር ቤት ዋና ፀኃፊ
Sputnik አፍሪካ
አኅጉራዊ የገንዘብ ድርጅት እና ማዕከላዊ ባንክ ሊኖረን ይገባል - የፓን አፍሪካ የባሕል ባለሥልጣናት ምክር ቤት ዋና ፀኃፊ የአፍሪካ ሀገራት ከራሳቸው ነባራዊ ሁኔታ ጋር የተስማማ ዕድገትን የሚያጠናክሩ አኅጉራዊ የገንዘብ ተቋማትን መፍጠር እንዳለባቸው፤... 11.02.2026, Sputnik አፍሪካ
2026-02-11T19:06+0300
2026-02-11T19:06+0300
2026-02-11T19:14+0300
sputnik africa
telegram sputnik_ethiopia
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07ea/02/0b/3213170_0:0:1920:1080_1920x0_80_0_0_c312d45b8c577901c73a24032e5bab7e.jpg
አኅጉራዊ የገንዘብ ድርጅት እና ማዕከላዊ ባንክ ሊኖረን ይገባል - የፓን አፍሪካ የባሕል ባለሥልጣናት ምክር ቤት ዋና ፀኃፊ የአፍሪካ ሀገራት ከራሳቸው ነባራዊ ሁኔታ ጋር የተስማማ ዕድገትን የሚያጠናክሩ አኅጉራዊ የገንዘብ ተቋማትን መፍጠር እንዳለባቸው፤ ሮቢንሰን ታምቤ አዩክ ከ48ኛው የአፍሪካ ኅብረት የሥራ አስፈጻሚ ምክር ቤት መደበኛ ስብሰባ ጎን ለጎን ለስፑትኒክ አፍሪካ ተናግረዋል። "ገንዘብ የሀገር ሉዓላዊነት አካል ነው። ስለዚህም የአንተ ገንዘብ በሌላ ሀገር ገንዘብ ላይ ጥገኛ ከሆነ የፈለግከውን ነገር ለማድረግም ሆነ ላለማድረግ መብትህን ታጣለህ። ስለዚህ አህጉራዊ የገንዘብ ድርጅት እና ማዕከላዊ ባንክ ሊኖረን ይገባል" ብለዋል። ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
2026
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
አኅጉራዊ የገንዘብ ድርጅት እና ማዕከላዊ ባንክ ሊኖረን ይገባል - የፓን አፍሪካ የባሕል ባለሥልጣናት ምክር ቤት ዋና ፀኃፊ
Sputnik አፍሪካ
አኅጉራዊ የገንዘብ ድርጅት እና ማዕከላዊ ባንክ ሊኖረን ይገባል - የፓን አፍሪካ የባሕል ባለሥልጣናት ምክር ቤት ዋና ፀኃፊ
2026-02-11T19:06+0300
true
PT1S
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07ea/02/0b/3213170_240:0:1680:1080_1920x0_80_0_0_111033b7fa38e445330e633c24479459.jpgSputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
አኅጉራዊ የገንዘብ ድርጅት እና ማዕከላዊ ባንክ ሊኖረን ይገባል - የፓን አፍሪካ የባሕል ባለሥልጣናት ምክር ቤት ዋና ፀኃፊ
19:06 11.02.2026 (የተሻሻለ: 19:14 11.02.2026) አኅጉራዊ የገንዘብ ድርጅት እና ማዕከላዊ ባንክ ሊኖረን ይገባል - የፓን አፍሪካ የባሕል ባለሥልጣናት ምክር ቤት ዋና ፀኃፊ
የአፍሪካ ሀገራት ከራሳቸው ነባራዊ ሁኔታ ጋር የተስማማ ዕድገትን የሚያጠናክሩ አኅጉራዊ የገንዘብ ተቋማትን መፍጠር እንዳለባቸው፤ ሮቢንሰን ታምቤ አዩክ ከ48ኛው የአፍሪካ ኅብረት የሥራ አስፈጻሚ ምክር ቤት መደበኛ ስብሰባ ጎን ለጎን ለስፑትኒክ አፍሪካ ተናግረዋል።
"ገንዘብ የሀገር ሉዓላዊነት አካል ነው። ስለዚህም የአንተ ገንዘብ በሌላ ሀገር ገንዘብ ላይ ጥገኛ ከሆነ የፈለግከውን ነገር ለማድረግም ሆነ ላለማድረግ መብትህን ታጣለህ። ስለዚህ አህጉራዊ የገንዘብ ድርጅት እና ማዕከላዊ ባንክ ሊኖረን ይገባል" ብለዋል።
ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X