ኢትዮጵያ እና ሳዑዲ አረቢያ በሁለትዮሽ እና በባለብዙ ወገን ጉዳዮች ዙሪያ ውይይት አደረጉ

© telegram sputnik_ethiopia / ወደ ፎቶ ባንክ ይሂዱኢትዮጵያ እና ሳዑዲ አረቢያ በሁለትዮሽ እና በባለብዙ ወገን ጉዳዮች ዙሪያ ውይይት አደረጉ
ኢትዮጵያ እና ሳዑዲ አረቢያ በሁለትዮሽ እና በባለብዙ ወገን ጉዳዮች ዙሪያ ውይይት አደረጉ - Sputnik አፍሪካ, 1920, 11.02.2026
ሰብስክራይብ

ኢትዮጵያ እና ሳዑዲ አረቢያ በሁለትዮሽ እና በባለብዙ ወገን ጉዳዮች ዙሪያ ውይይት አደረጉ

ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ፤ የሳዑዲ አረቢያ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ልዑል ፋይሰል ቢን ፋርሃን አል ሳዑድን ተቀብለው እንዳነጋገሩ በማኅበራዊ ገፃቸው አስታውቀዋል፡፡

‎”ውይይታችን በዐበይት ዘርፎች ለረዥም ዘመናት የዘለቀውን የሁለቱ ሀገሮቻችንን ትስስር በማስፋት እና የወል ፍላጎቶቻችን በሆኑ ቀጣናዊ እና ዓለም አቀፋዊ ጉዳዮች ላይ ትብብራችንን በማጠናከር ላይ ያተኮረ ነበር” ብለዋል።

ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X

አዳዲስ ዜናዎች
0