ኢትዮጵያ ዓለም አቀፍ የአትሌቲክስ ውድድር የማዘጋጀት ሙሉ አቅም አላት - የዓለም አትሌቲክስ ፌዴሬሽን ማሕበር

© telegram sputnik_ethiopia / ወደ ፎቶ ባንክ ይሂዱኢትዮጵያ ዓለም አቀፍ የአትሌቲክስ ውድድር የማዘጋጀት ሙሉ አቅም አላት - የዓለም አትሌቲክስ ፌዴሬሽን ማሕበር
ኢትዮጵያ ዓለም አቀፍ የአትሌቲክስ ውድድር የማዘጋጀት ሙሉ አቅም አላት - የዓለም አትሌቲክስ ፌዴሬሽን ማሕበር - Sputnik አፍሪካ, 1920, 11.02.2026
ሰብስክራይብ

ኢትዮጵያ ዓለም አቀፍ የአትሌቲክስ ውድድር የማዘጋጀት ሙሉ አቅም አላት - የዓለም አትሌቲክስ ፌዴሬሽን ማሕበር

የዓለም አትሌቲክስ ፌዴሬሽን የውድድር ዋና ዳይሬክተር ፒርስ ኦክላጋን፤ በአዲስ አበባ በሚገኙ የስፖርት ማዘውተሪያ ሥፍራዎች ጉብኝት አድርገዋል፡፡

ዋና ዳይሬክተሩ በዓለም አትሌቲክስ እውቅና ያገኘው የአደይ አበባ ዓለም አቀፍ የመለማመጃ ትራክ እና በመገባደድ ላይ የሚገኘውን ስቴዲየም ከጎበኙ በኋላ፤ “ኢትዮጵያ ዓለም አቀፍ እና አህጉር አቀፍ ውድድሮችን የማዘጋጀት ሙሉ አቅም አላት" ብለዋል።

የተገነቡ የአትሌቲክስ መሠረተ ልማቶችን ያደነቁት ፒርስ ኦክላጋን፤ የኢትዮጵያ አትሌቲክስ ወደ ከፍታ ለማምጣት ማሕበራቸው ድጋፍና ክትትል እንደሚያደርግ ማረጋገጣችውን የአትዮጵያ አትሌቲክስ ፌዴሬሽን አስታውቋል፡፡

ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X

© telegram sputnik_ethiopia / ወደ ፎቶ ባንክ ይሂዱ
ኢትዮጵያ ዓለም አቀፍ የአትሌቲክስ ውድድር የማዘጋጀት ሙሉ አቅም አላት - የዓለም አትሌቲክስ ፌዴሬሽን ማሕበር - Sputnik አፍሪካ
1/3
© telegram sputnik_ethiopia / ወደ ፎቶ ባንክ ይሂዱ
ኢትዮጵያ ዓለም አቀፍ የአትሌቲክስ ውድድር የማዘጋጀት ሙሉ አቅም አላት - የዓለም አትሌቲክስ ፌዴሬሽን ማሕበር - Sputnik አፍሪካ
2/3
© telegram sputnik_ethiopia / ወደ ፎቶ ባንክ ይሂዱ
ኢትዮጵያ ዓለም አቀፍ የአትሌቲክስ ውድድር የማዘጋጀት ሙሉ አቅም አላት - የዓለም አትሌቲክስ ፌዴሬሽን ማሕበር - Sputnik አፍሪካ
3/3
1/3
2/3
3/3
አዳዲስ ዜናዎች
0