በአማራ ክልል አንድ ሕጻን የወተት ጥርስ አብቅሎ መወለዱ ተሰማ
18:17 10.02.2026 (የተሻሻለ: 18:24 10.02.2026)

© telegram sputnik_ethiopia
/ ሰብስክራይብ
በአማራ ክልል አንድ ሕጻን የወተት ጥርስ አብቅሎ መወለዱ ተሰማ
በአዊ ብሔረሰብ አስተዳደር ዞን በዳንግላ የመጀመሪያ ደረጃ ሆስፒታል ያጋጠመው ይህ ክስተት በሆስፒታሉ ታሪክ የመጀመሪያ መሆኑ ተገልጿል፡፡
ሆኖም መሰል ክስተቶች የተለመዱ እና አዲስ ሕጻናት አልፎ አልፎ የወተት ጥርስ አብቅለው የመወለድ እድል እንዳላቸው በሆስፒታሉ አዋላጅ ነርስ የሆኑት መንግስቱ ኤባ ለሀገር ውስጥ ሚዲያ ተናግረዋል፡፡
የበቀለው የወተት ጥርስ በሕጻኑ ጤና ላይ ምንም አይነት የጎንዮሽ ጉዳት ባይኖረውም ለቀጣይ የሕጻኑ ጥርስ አበቃቀል እንዲመች እንደሚወገድ ዘገባው አመላክቷል፡፡
ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X