በአማራ ክልል አንድ ሕጻን የወተት ጥርስ አብቅሎ መወለዱ ተሰማ

© telegram sputnik_ethiopia / ወደ ፎቶ ባንክ ይሂዱበአማራ ክልል አንድ ሕጻን የወተት ጥርስ አብቅሎ መወለዱ ተሰማ
በአማራ ክልል አንድ ሕጻን የወተት ጥርስ አብቅሎ መወለዱ ተሰማ - Sputnik አፍሪካ, 1920, 10.02.2026
ሰብስክራይብ

በአማራ ክልል አንድ ሕጻን የወተት ጥርስ አብቅሎ መወለዱ ተሰማ

በአዊ ብሔረሰብ አስተዳደር ዞን በዳንግላ የመጀመሪያ ደረጃ ሆስፒታል ያጋጠመው ይህ ክስተት በሆስፒታሉ ታሪክ የመጀመሪያ መሆኑ ተገልጿል፡፡

ሆኖም መሰል ክስተቶች የተለመዱ እና አዲስ ሕጻናት አልፎ አልፎ የወተት ጥርስ አብቅለው የመወለድ እድል እንዳላቸው በሆስፒታሉ አዋላጅ ነርስ የሆኑት መንግስቱ ኤባ ለሀገር ውስጥ ሚዲያ ተናግረዋል፡፡

የበቀለው የወተት ጥርስ በሕጻኑ ጤና ላይ ምንም አይነት የጎንዮሽ ጉዳት ባይኖረውም ለቀጣይ የሕጻኑ ጥርስ አበቃቀል እንዲመች እንደሚወገድ ዘገባው አመላክቷል፡፡

ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X

አዳዲስ ዜናዎች
0