https://amh.sputniknews.africa
በዩክሬን እና በአንዳንድ የአውሮፓ ክፍሎች ናዚዝምን ለመሸፋፈን የሚደርጉ ሙከራዎች ሊቆሙ ይገባል - የሩሲያ ውጭ ጉዳይ ሚኒስትር
በዩክሬን እና በአንዳንድ የአውሮፓ ክፍሎች ናዚዝምን ለመሸፋፈን የሚደርጉ ሙከራዎች ሊቆሙ ይገባል - የሩሲያ ውጭ ጉዳይ ሚኒስትር
Sputnik አፍሪካ
በዩክሬን እና በአንዳንድ የአውሮፓ ክፍሎች ናዚዝምን ለመሸፋፈን የሚደርጉ ሙከራዎች ሊቆሙ ይገባል - የሩሲያ ውጭ ጉዳይ ሚኒስትርሰርጌ ላቭሮቭ፤ በዩክሬን እና በተለያዩ የአውሮፓ አካባቢዎች ናዚዝምን "ተቀባይነት ያለው ገጽታ" ለመስጠት ሙከራዎች እየተደረጉ... 10.02.2026, Sputnik አፍሪካ
2026-02-10T16:01+0300
2026-02-10T16:01+0300
2026-02-10T17:34+0300
sputnik africa
telegram sputnik_ethiopia
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07ea/02/0a/3200311_0:0:1280:720_1920x0_80_0_0_0b2015a0e90f4fd73fe9b145c7deebdb.jpg
በዩክሬን እና በአንዳንድ የአውሮፓ ክፍሎች ናዚዝምን ለመሸፋፈን የሚደርጉ ሙከራዎች ሊቆሙ ይገባል - የሩሲያ ውጭ ጉዳይ ሚኒስትርሰርጌ ላቭሮቭ፤ በዩክሬን እና በተለያዩ የአውሮፓ አካባቢዎች ናዚዝምን "ተቀባይነት ያለው ገጽታ" ለመስጠት ሙከራዎች እየተደረጉ መሆኑን በመግለፅ አስጠንቅቀዋል። ሚኒስትሩ ይህንን የተናገሩት በዲፕሎማሲያዊ ሠራተኞች ቀን ላይ ለሩሲያ ውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር የቀድሞ አገልጋዮች መታሰቢያ የአበባ ጉንጉን ካስቀመጡ በኋላ ባደረጉት ንግግር ነው።2026 የኑረምበርግ የፍርድ ሂደት 80ኛ ዓመት እንደሆነ በማስታወስ፤ "የኑረምበርግ ሸንጎ ውሳኔዎች መጽናታቸውን ለማረጋገጥ እና ፍርድ ቤቱ የኮነናቸው ወንጀሎች በማንኛውም ቦታ ዳግም እንዳይከሰቱ ሥራችንን እንቀጥላለን" ብለዋል። በእንግሊዘኛ ያንብቡ ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
2026
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
በዩክሬን እና በአንዳንድ የአውሮፓ ክፍሎች ናዚዝምን ለመሸፋፈን የሚደርጉ ሙከራዎች ሊቆሙ ይገባል - የሩሲያ ውጭ ጉዳይ ሚኒስትር
Sputnik አፍሪካ
በዩክሬን እና በአንዳንድ የአውሮፓ ክፍሎች ናዚዝምን ለመሸፋፈን የሚደርጉ ሙከራዎች ሊቆሙ ይገባል - የሩሲያ ውጭ ጉዳይ ሚኒስትር
2026-02-10T16:01+0300
true
PT1S
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07ea/02/0a/3200311_160:0:1120:720_1920x0_80_0_0_fb29e7827090d72e774deece93600f35.jpgSputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
በዩክሬን እና በአንዳንድ የአውሮፓ ክፍሎች ናዚዝምን ለመሸፋፈን የሚደርጉ ሙከራዎች ሊቆሙ ይገባል - የሩሲያ ውጭ ጉዳይ ሚኒስትር
16:01 10.02.2026 (የተሻሻለ: 17:34 10.02.2026) በዩክሬን እና በአንዳንድ የአውሮፓ ክፍሎች ናዚዝምን ለመሸፋፈን የሚደርጉ ሙከራዎች ሊቆሙ ይገባል - የሩሲያ ውጭ ጉዳይ ሚኒስትር
ሰርጌ ላቭሮቭ፤ በዩክሬን እና በተለያዩ የአውሮፓ አካባቢዎች ናዚዝምን "ተቀባይነት ያለው ገጽታ" ለመስጠት ሙከራዎች እየተደረጉ መሆኑን በመግለፅ አስጠንቅቀዋል። ሚኒስትሩ ይህንን የተናገሩት በዲፕሎማሲያዊ ሠራተኞች ቀን ላይ ለሩሲያ ውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር የቀድሞ አገልጋዮች መታሰቢያ የአበባ ጉንጉን ካስቀመጡ በኋላ ባደረጉት ንግግር ነው።
2026 የኑረምበርግ የፍርድ ሂደት 80ኛ ዓመት እንደሆነ በማስታወስ፤ "የኑረምበርግ ሸንጎ ውሳኔዎች መጽናታቸውን ለማረጋገጥ እና ፍርድ ቤቱ የኮነናቸው ወንጀሎች በማንኛውም ቦታ ዳግም እንዳይከሰቱ ሥራችንን እንቀጥላለን" ብለዋል።
በእንግሊዘኛ ያንብቡ
ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X