በኢትዮጵያ የመጀመሪያው የሰው አልባ ፖሊስ አገልግሎት ተጀመረ

© telegram sputnik_ethiopia / ወደ ፎቶ ባንክ ይሂዱበኢትዮጵያ የመጀመሪያው የሰው አልባ ፖሊስ አገልግሎት ተጀመረ
በኢትዮጵያ የመጀመሪያው የሰው አልባ ፖሊስ አገልግሎት ተጀመረ - Sputnik አፍሪካ, 1920, 09.02.2026
ሰብስክራይብ

በኢትዮጵያ የመጀመሪያው የሰው አልባ ፖሊስ አገልግሎት ተጀመረ

‎ዜጎች የፖሊስ አገልግሎትን በተሻለ ፍጥነት እና በቴክኖሎጂ ታግዘው እንዲያገኙ የሚያስችል ነው ተብሏል።

በተጨማሪም ለፈጣን የፖሊስ እርምጃ እና የወንጀል መከላከል ሥራ ቅልጥፍና እገዛ እንደሚያደርግ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ አገልግሎቱን እንዳስጀመሩ በገለፁበት የማኅብራዊ ገፅ ልጥፋቸው ጠቁመዋል።

"የዚህ አገልግሎት መጀመር በዲጂታል ኢትዮጵያ 2030 የሕግ አስከባሪ አካላት ብቁና ተወዳዳሪ እንዲሆኑ የተጀመረው የሪፎርም ሥራን ውጤታማነት የሚያሳድግ ይሆናል" ብለዋል።



ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X

© telegram sputnik_ethiopia / ወደ ፎቶ ባንክ ይሂዱ
በኢትዮጵያ የመጀመሪያው የሰው አልባ ፖሊስ አገልግሎት ተጀመረ - Sputnik አፍሪካ
1/3
© telegram sputnik_ethiopia / ወደ ፎቶ ባንክ ይሂዱ
በኢትዮጵያ የመጀመሪያው የሰው አልባ ፖሊስ አገልግሎት ተጀመረ - Sputnik አፍሪካ
2/3
© telegram sputnik_ethiopia / ወደ ፎቶ ባንክ ይሂዱ
በኢትዮጵያ የመጀመሪያው የሰው አልባ ፖሊስ አገልግሎት ተጀመረ - Sputnik አፍሪካ
3/3
1/3
2/3
3/3
አዳዲስ ዜናዎች
0