https://amh.sputniknews.africa
በሞዛምቢክ በጎርፍ የተጎዱ ሰዎች ቁጥር 724,131 ደረሰ
በሞዛምቢክ በጎርፍ የተጎዱ ሰዎች ቁጥር 724,131 ደረሰ
Sputnik አፍሪካ
በሞዛምቢክ በጎርፍ የተጎዱ ሰዎች ቁጥር 724,131 ደረሰበሞዛምቢክ የጎርፍ አደጋ እስካሁን 170 ሺህ አባወራዎች የተጎዱ ሲሆን የ23 ሰዎች ህይወት ማለፉ ተገልጿል። ከ181,600 በላይ ቤቶች በጎርፍ ሲወሰዱ፤ በሺዎች የሚቆጠሩት ደግሞ ሙሉ በሙሉ... 09.02.2026, Sputnik አፍሪካ
2026-02-09T18:59+0300
2026-02-09T18:59+0300
2026-02-09T19:14+0300
sputnik africa
telegram sputnik_ethiopia
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07ea/02/09/3189543_0:0:640:360_1920x0_80_0_0_9a0ac5caa773bad9774343f19fc4b151.jpg
በሞዛምቢክ በጎርፍ የተጎዱ ሰዎች ቁጥር 724,131 ደረሰበሞዛምቢክ የጎርፍ አደጋ እስካሁን 170 ሺህ አባወራዎች የተጎዱ ሲሆን የ23 ሰዎች ህይወት ማለፉ ተገልጿል። ከ181,600 በላይ ቤቶች በጎርፍ ሲወሰዱ፤ በሺዎች የሚቆጠሩት ደግሞ ሙሉ በሙሉ ወድመዋል። በተጨማሪም መንገዶች፣ ድልድዮች፣ የጤና ተቋማት እና ትምህርት ቤቶች ላይ በደረሰው ከፍተኛ ጉዳት ከ322 ሺህ በላይ ተማሪዎች ከትምህርት ገበታቸው ተስተጓጉለዋል።🫘 ለአደጋው ምላሽ ቀጣናዊ ትብብር ተጠናክሯል። ዛምቢያ 550 ቶን የምግብ እርዳታ (500 ቶን በቆሎ እና 50 ቶን ባቄላ) ያቀረበች ሲሆን ዚምባብዌ በበኩሏ ለሞዛምቢክ እና ለማላዊ የሚከፋፈል 2,000 ቶን እህል በጎርፍ የተጎዱ ማኅበረሰቦችን ለመርዳት ልካለች።በእንግሊዘኛ ያንብቡ ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
2026
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
በሞዛምቢክ በጎርፍ የተጎዱ ሰዎች ቁጥር 724,131 ደረሰ
Sputnik አፍሪካ
በሞዛምቢክ በጎርፍ የተጎዱ ሰዎች ቁጥር 724,131 ደረሰ
2026-02-09T18:59+0300
true
PT1S
በሞዛምቢክ በጎርፍ የተጎዱ ሰዎች ቁጥር 724,131 ደረሰ
Sputnik አፍሪካ
በሞዛምቢክ በጎርፍ የተጎዱ ሰዎች ቁጥር 724,131 ደረሰ
2026-02-09T18:59+0300
true
PT1S
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07ea/02/09/3189543_80:0:560:360_1920x0_80_0_0_bcd70ccbd01fc8d2af8a9c8858327cfb.jpgSputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia