በኮንጎ የተመድ የሰላም ልዑክ፤ ተልዕኳቸውን ላጠናቀቁ የደቡብ አፍሪካ ወታደሮች ምሥጋና አቀረበ
18:24 09.02.2026 (የተሻሻለ: 18:34 09.02.2026)
© telegram sputnik_ethiopia
/ ሰብስክራይብ
በኮንጎ የተመድ የሰላም ልዑክ፤ ተልዕኳቸውን ላጠናቀቁ የደቡብ አፍሪካ ወታደሮች ምሥጋና አቀረበ
በኮንጎ ዲሞክራሲያዊ ሪፐብሊክ የተባበሩት መንግሥታት ድርጅት የማረጋጋት ተልዕኮ (ሞኑስኮ)፤ ደቡብ አፍሪካ ቀሪ ወታደሮቿን እንደምታስወጣ አረጋግጧል።
የሰላም ልዑኩ "ለደቡብ አፍሪካ ሪፐብሊክ መንግሥት እና ሕዝብ ጥልቅ ምሥጋናውን" በመግለጽ፤ ህይወታቸውን ያጡ ሰላም አስከባሪዎችን ዘክሯል። በተጨማሪም የሽግግር ሂደቱ "በደህንነት፣ በስርዓት እና በኃላፊነት" እንደሚከናወን ቃል ገብቷል
ከማህደር የተገኘው ምሥል እ.አ.አ በ2015 የደቡብ አፍሪካ ሰላም አስከባሪዎች በኮንጎ ዲሞክራሲያዊ ሪፐብሊክ የኤችአይቪ/ኤድስ መከላከያ መርኃ-ግብር ላይ የነበራቸውን ተሳትፎ ያሳያል።
ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X