https://amh.sputniknews.africa
ሱዳን ከሁለት ዓመት በኋላ ወደ ኢጋድ አባልነቷ በይፋ ተመለሰች
ሱዳን ከሁለት ዓመት በኋላ ወደ ኢጋድ አባልነቷ በይፋ ተመለሰች
Sputnik አፍሪካ
ሱዳን ከሁለት ዓመት በኋላ ወደ ኢጋድ አባልነቷ በይፋ ተመለሰች የምስራቅ አፍሪካ ልማት በይነ መንግሥታት ባለሥልጣን (ኢጋድ) "በአፍሪካ ቀንድ የጋራ ተግባራትን በመቅረጽ ረገድ የካርቱም ሚና እንዲመለስ የሚያደርግ እርምጃ" ሲል አወድሶታል።"ሱዳን እንደ... 09.02.2026, Sputnik አፍሪካ
2026-02-09T16:56+0300
2026-02-09T16:56+0300
2026-02-09T17:04+0300
sputnik africa
telegram sputnik_ethiopia
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07ea/02/09/3186863_0:0:1920:1080_1920x0_80_0_0_2185ae1fa47fc6f0c8213200cf47f4c9.jpg
ሱዳን ከሁለት ዓመት በኋላ ወደ ኢጋድ አባልነቷ በይፋ ተመለሰች የምስራቅ አፍሪካ ልማት በይነ መንግሥታት ባለሥልጣን (ኢጋድ) "በአፍሪካ ቀንድ የጋራ ተግባራትን በመቅረጽ ረገድ የካርቱም ሚና እንዲመለስ የሚያደርግ እርምጃ" ሲል አወድሶታል።"ሱዳን እንደ መስራች ሀገር፤ ወደ አባልነቷ መመለሷ የኢጋድን አንድነት የሚያጠናክር እና ቀጣናዊ የጋራ ቀዳሚ ጉዳዮችን የመፍታት አቅም የሚያሳድግ ነው" ሲሉ የኢጋድ ዋና ጸሐፊ ወርቅነህ ገበየሁ አስታውቀዋል።ሱዳን፤ እ.ኤ.አ በጥር ወር 2024 በኡጋንዳ በተካሄደው የኢጋድ ስብሰባ የሀገሪቱ ግጭት አጀንዳ መደረጉን ተከትሎ "በውስጣዊ ጉዳዬ" ገብቷል በሚል አባልነቷን አግዳ እንደነበር ይታወሳል። ከማህደር የተገኘው ተንቀሳቃሽ ምሥል ሱዳን ለመጨረሻ ጊዜ የተሳተፈችበትን የኢጋድ ስብሰባ ያሳያል።በእንግሊዘኛ ያንብቡ ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
2026
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
ሱዳን ከሁለት ዓመት በኋላ ወደ ኢጋድ አባልነቷ በይፋ ተመለሰች
Sputnik አፍሪካ
ሱዳን ከሁለት ዓመት በኋላ ወደ ኢጋድ አባልነቷ በይፋ ተመለሰች
2026-02-09T16:56+0300
true
PT1S
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07ea/02/09/3186863_240:0:1680:1080_1920x0_80_0_0_e4da64b6675a10fa4ec4895e9b76eddf.jpgSputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
ሱዳን ከሁለት ዓመት በኋላ ወደ ኢጋድ አባልነቷ በይፋ ተመለሰች
16:56 09.02.2026 (የተሻሻለ: 17:04 09.02.2026) ሱዳን ከሁለት ዓመት በኋላ ወደ ኢጋድ አባልነቷ በይፋ ተመለሰች
የምስራቅ አፍሪካ ልማት በይነ መንግሥታት ባለሥልጣን (ኢጋድ) "በአፍሪካ ቀንድ የጋራ ተግባራትን በመቅረጽ ረገድ የካርቱም ሚና እንዲመለስ የሚያደርግ እርምጃ" ሲል አወድሶታል።
"ሱዳን እንደ መስራች ሀገር፤ ወደ አባልነቷ መመለሷ የኢጋድን አንድነት የሚያጠናክር እና ቀጣናዊ የጋራ ቀዳሚ ጉዳዮችን የመፍታት አቅም የሚያሳድግ ነው" ሲሉ የኢጋድ ዋና ጸሐፊ ወርቅነህ ገበየሁ አስታውቀዋል።
ሱዳን፤ እ.ኤ.አ በጥር ወር 2024 በኡጋንዳ በተካሄደው የኢጋድ ስብሰባ የሀገሪቱ ግጭት አጀንዳ መደረጉን ተከትሎ "በውስጣዊ ጉዳዬ" ገብቷል በሚል አባልነቷን አግዳ እንደነበር ይታወሳል።
ከማህደር የተገኘው ተንቀሳቃሽ ምሥል ሱዳን ለመጨረሻ ጊዜ የተሳተፈችበትን የኢጋድ ስብሰባ ያሳያል።
በእንግሊዘኛ ያንብቡ
ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X