ሶማሊያ እና ሳዑዲ አረቢያ የቀይ ባሕር ደህንነትን ለማጠናከር ያለመ የመከላከያ ስምምነት ተፈራረሙ

© telegram sputnik_ethiopia / ወደ ፎቶ ባንክ ይሂዱሶማሊያ እና ሳዑዲ አረቢያ የቀይ ባሕር ደህንነትን ለማጠናከር ያለመ የመከላከያ ስምምነት ተፈራረሙ
ሶማሊያ እና ሳዑዲ አረቢያ የቀይ ባሕር ደህንነትን ለማጠናከር ያለመ የመከላከያ ስምምነት ተፈራረሙ - Sputnik አፍሪካ, 1920, 09.02.2026
ሰብስክራይብ

ሶማሊያ እና ሳዑዲ አረቢያ የቀይ ባሕር ደህንነትን ለማጠናከር ያለመ የመከላከያ ስምምነት ተፈራረሙ

የመግባቢያ ስምምነቱ በሶማሊያ የመከላከያ ሚኒስትር አህመድ ሞአሊም ፊኪ እና የሳዑዲ አቻቸው ልዑል ካሊድ ቢን ሳልማን መካከል

በሪያድ እንደተፈረመ ሚዲያዎች ዘግበዋል፡፡

ስምምነቱ የሁለቱን ሀገራት በርካታ የጋራ ወታደራዊ እና የመከላከያ ጥቅሞች እንደሚሸፍን ቢገልጽም ዝርዝር ጉዳዮች ይፋ አልተደረጉም።

ስምምነቱ፤ በተለይም በቀይ ባሕር እና በአፍሪካ ቀንድ አካባቢ የባሕር ደህንነት እና ጂኦፖለቲካዊ ፉክክር እየጨመረ በመጣበት ወቅት በክልላዊ ደህንነት ላይ ያተኮረ ሰፊ ስትራቴጂካዊ አጋርነት የተፈጠረበት እንደሆነ የሶማሊያ ሚዲያዎች ዘግበዋል፡፡

ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X

አዳዲስ ዜናዎች
0