የኢራን ‘የኒውክሌር ቦምብ’ ለኃያላን መንግሥታት ‘አልንበረከክም ’ የማለት ብቃቷ ነው - የሀገሪቱ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር

ሰብስክራይብ

የኢራን ‘የኒውክሌር ቦምብ’ ለኃያላን መንግሥታት ‘አልንበረከክም ’ የማለት ብቃቷ ነው - የሀገሪቱ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር

​ኢራን ዩራኒየምን የማበልጸግ መብቷን እንደምታስከብርና ይህም ወደ ጦርነት ቢመራም እንኳ እንደማታፈገፍግ የኢራን የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር አባስ አራጋቺ ገልፀዋል።

ሚኒስትሩ በብሔራዊ የውጭ ፖሊሲ ኮንግረስ ላይ ባደረጉት ንግግር፣ “የኢራን ሰላማዊ የኒውክሌር መርሃ ግብር ዓላማዎችን በተመለከተ ማንኛውም ጥያቄ ወይም ጥርጣሬ ካለ፣ መልስ እንሰጣለን፤ እናብራራለን፤ ይህን ለማድረግ ብቸኛው መንገድ ደግሞ በዲፕሎማሲ ብቻ ነው” ብለዋል።

በቪዲዮው ላይ አራጋቺ አሜሪካ “ከመደራደር ውጭ ሌላ አማራጭ የላትም” ሲሉ ተደምጠዋል።

በእንግሊዘኛ ያንብቡ

ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X

አዳዲስ ዜናዎች
0