https://amh.sputniknews.africa
ባለፈው አንድ ወር በሱዳን በትንሹ 20 ሕጻናት መገደላቸውንና አብዛኞቹ ከኮርዶፋን እና ከዳርፉር ግዛቶች መሆናቸውን ዩኒሴፍ አስታወቀ
ባለፈው አንድ ወር በሱዳን በትንሹ 20 ሕጻናት መገደላቸውንና አብዛኞቹ ከኮርዶፋን እና ከዳርፉር ግዛቶች መሆናቸውን ዩኒሴፍ አስታወቀ
Sputnik አፍሪካ
ባለፈው አንድ ወር በሱዳን በትንሹ 20 ሕጻናት መገደላቸውንና አብዛኞቹ ከኮርዶፋን እና ከዳርፉር ግዛቶች መሆናቸውን ዩኒሴፍ አስታወቀ "በሚሊዮን የሚቆጠሩ የሱዳን ሕጻናት የነፍስ አድን እርዳታ፣ ጥበቃ እና መሰረታዊ አገልግሎቶች እንዲመለሱላቸው... 07.02.2026, Sputnik አፍሪካ
2026-02-07T15:15+0300
2026-02-07T15:15+0300
2026-02-07T15:24+0300
sputnik africa
telegram sputnik_ethiopia
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07ea/02/07/3161914_0:438:720:843_1920x0_80_0_0_b2f4dea16494df6abd88554f04d5819f.jpg
ባለፈው አንድ ወር በሱዳን በትንሹ 20 ሕጻናት መገደላቸውንና አብዛኞቹ ከኮርዶፋን እና ከዳርፉር ግዛቶች መሆናቸውን ዩኒሴፍ አስታወቀ "በሚሊዮን የሚቆጠሩ የሱዳን ሕጻናት የነፍስ አድን እርዳታ፣ ጥበቃ እና መሰረታዊ አገልግሎቶች እንዲመለሱላቸው ይፈልጋሉ" ሲል የተባበሩት መንግስታት የረድኤት ተቋም አስታውቋል። በሰሜን ዳርፉር አል ፋሽር እና በደቡብ ኮርዶፋን ካዱግሊ የረሃብ አደጋ መከሰቱ የተረጋገጠ ሲሆን፣ ግጭቶች የእርዳታ አቅርቦትን በማደናቀፋቸው ሌሎች 20 የሚጠጉ አካባቢዎች ለተመሳሳይ አደጋ ተጋልጠዋል ሲል ዩኒሴፍ አስጠንቅቋል።የረድኤት ድርጅቱ "ሁሉም ሕጻናት ከምንም በላይ የሚፈልጉት ሰላምን ነው" ሲል ደምድሟል።በእንግሊዘኛ ያንብቡ ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
2026
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
ባለፈው አንድ ወር በሱዳን በትንሹ 20 ሕጻናት መገደላቸውንና አብዛኞቹ ከኮርዶፋን እና ከዳርፉር ግዛቶች መሆናቸውን ዩኒሴፍ አስታወቀ
Sputnik አፍሪካ
ባለፈው አንድ ወር በሱዳን በትንሹ 20 ሕጻናት መገደላቸውንና አብዛኞቹ ከኮርዶፋን እና ከዳርፉር ግዛቶች መሆናቸውን ዩኒሴፍ አስታወቀ
2026-02-07T15:15+0300
true
PT1S
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07ea/02/07/3161914_0:370:720:910_1920x0_80_0_0_5474d2a8579b76e0889c26d7a36f4f2a.jpgSputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
ባለፈው አንድ ወር በሱዳን በትንሹ 20 ሕጻናት መገደላቸውንና አብዛኞቹ ከኮርዶፋን እና ከዳርፉር ግዛቶች መሆናቸውን ዩኒሴፍ አስታወቀ
15:15 07.02.2026 (የተሻሻለ: 15:24 07.02.2026) ባለፈው አንድ ወር በሱዳን በትንሹ 20 ሕጻናት መገደላቸውንና አብዛኞቹ ከኮርዶፋን እና ከዳርፉር ግዛቶች መሆናቸውን ዩኒሴፍ አስታወቀ
"በሚሊዮን የሚቆጠሩ የሱዳን ሕጻናት የነፍስ አድን እርዳታ፣ ጥበቃ እና መሰረታዊ አገልግሎቶች እንዲመለሱላቸው ይፈልጋሉ" ሲል የተባበሩት መንግስታት የረድኤት ተቋም አስታውቋል።
በሰሜን ዳርፉር አል ፋሽር እና በደቡብ ኮርዶፋን ካዱግሊ የረሃብ አደጋ መከሰቱ የተረጋገጠ ሲሆን፣ ግጭቶች የእርዳታ አቅርቦትን በማደናቀፋቸው ሌሎች 20 የሚጠጉ አካባቢዎች ለተመሳሳይ አደጋ ተጋልጠዋል ሲል ዩኒሴፍ አስጠንቅቋል።
የረድኤት ድርጅቱ "ሁሉም ሕጻናት ከምንም በላይ የሚፈልጉት ሰላምን ነው" ሲል ደምድሟል።
በእንግሊዘኛ ያንብቡ
ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X