በዛሬው ዕለት የተመረቀው የሎጎ ሐይቅ ሪዞርት
14:27 07.02.2026 (የተሻሻለ: 14:34 07.02.2026)
© telegram sputnik_ethiopia
/ ሰብስክራይብ
በዛሬው ዕለት የተመረቀው የሎጎ ሐይቅ ሪዞርት
ሪዞርቱ የተገነባው በአማራ ክልል ደቡብ ወሎ ዞን ከሐይቅ ከተማ ሁለት ኪሎ ሜትር ራቅ ብሎ በሚገኘው ሎጎ ሐይቅ ላይ ነው፡፡
የገበታ ለትውልድ አካል የሆነው ፕሮጀክቱ፣ 16,700 ሜትር ስኩዌር መሬት ላይ ተንጣሏል፡፡
በተራሮች ለተከበው፣ ልዩ ልዩ የአእዋፍት ዝርያዎችን ለያዘው እና በ9ኛው ክፍለ ዘመን የተመሠረተው ዳጋ እስጢፋኖስ ገዳም ለሚገኝበት ሎጎ ሐይቅ አዲስ የጉብኝት እድል እንደሚከፍት ታምኖበታል፡፡
ጠቅላይ ሚኒስት ዐቢይ አሕመድ በምረቃ ሥነ–ስርዓቱ ወቅት ያደረጉትን ሙሉ ንግግር በቪዲዮው ይመልከቱ
ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X