https://amh.sputniknews.africa
አሜሪካውያን ፈረንሳይ እና አውሮፓ ከሳሕል ቀጣና በመውጣታቸው የተፈጠረውን ክፍተት ተረድተዋል - ቱኒዚያዊ የጂኦፖለቲካ ተንታኝ
አሜሪካውያን ፈረንሳይ እና አውሮፓ ከሳሕል ቀጣና በመውጣታቸው የተፈጠረውን ክፍተት ተረድተዋል - ቱኒዚያዊ የጂኦፖለቲካ ተንታኝ
Sputnik አፍሪካ
አሜሪካውያን ፈረንሳይ እና አውሮፓ ከሳሕል ቀጣና በመውጣታቸው የተፈጠረውን ክፍተት ተረድተዋል - ቱኒዚያዊ የጂኦፖለቲካ ተንታኝ ራፋ ታቢብ ፣ በቀጣናው ውስጥ በዓለም አቀፍ ደረጃ ድጋፍ ሊኖራቸው የሚችሉ ኃይለኛ የታጠቁ ቡድኖች መፈጠራቸው ሆን ተብሎ... 06.02.2026, Sputnik አፍሪካ
2026-02-06T20:10+0300
2026-02-06T20:10+0300
2026-02-06T20:14+0300
sputnik africa
telegram sputnik_ethiopia
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07ea/02/06/3156965_0:1:852:480_1920x0_80_0_0_c1ddc9692fc18d85b909ee3823594d45.jpg
አሜሪካውያን ፈረንሳይ እና አውሮፓ ከሳሕል ቀጣና በመውጣታቸው የተፈጠረውን ክፍተት ተረድተዋል - ቱኒዚያዊ የጂኦፖለቲካ ተንታኝ ራፋ ታቢብ ፣ በቀጣናው ውስጥ በዓለም አቀፍ ደረጃ ድጋፍ ሊኖራቸው የሚችሉ ኃይለኛ የታጠቁ ቡድኖች መፈጠራቸው ሆን ተብሎ የተቀየሰ የመከፋፈል ስትራቴጂ መኖሩን ያሳያል ብለዋል፡፡ "የኢምፔሪያሊስት ኃይሎች ዓላማ የሳሕል አገራትን ከማግሬብ አገራት ጋር ማጋጨት ነው" ሲሉ ለስፑትኒክ አፍሪካ ተናግረዋል።አሜሪካ "በእነዚያ አካባቢዎች ያለው ትክክለኛ ሁኔታ ምን እንደሆነ" ለመረዳት እየሞከረች ሲሆን፣ ማንኛውም መፍትሔ ቻይናን፣ ሩሲያን፣ አልጄሪያን እና የመግረብ አገራትን ማካተት እንዳለበት ተገንዝባለች።በእንግሊዘኛ ያንብቡ ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
2026
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
አሜሪካውያን ፈረንሳይ እና አውሮፓ ከሳሕል ቀጣና በመውጣታቸው የተፈጠረውን ክፍተት ተረድተዋል - ቱኒዚያዊ የጂኦፖለቲካ ተንታኝ
Sputnik አፍሪካ
አሜሪካውያን ፈረንሳይ እና አውሮፓ ከሳሕል ቀጣና በመውጣታቸው የተፈጠረውን ክፍተት ተረድተዋል - ቱኒዚያዊ የጂኦፖለቲካ ተንታኝ
2026-02-06T20:10+0300
true
PT1S
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07ea/02/06/3156965_106:0:746:480_1920x0_80_0_0_5425a727058367a5a0725627b8a72c5c.jpgSputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
አሜሪካውያን ፈረንሳይ እና አውሮፓ ከሳሕል ቀጣና በመውጣታቸው የተፈጠረውን ክፍተት ተረድተዋል - ቱኒዚያዊ የጂኦፖለቲካ ተንታኝ
20:10 06.02.2026 (የተሻሻለ: 20:14 06.02.2026) አሜሪካውያን ፈረንሳይ እና አውሮፓ ከሳሕል ቀጣና በመውጣታቸው የተፈጠረውን ክፍተት ተረድተዋል - ቱኒዚያዊ የጂኦፖለቲካ ተንታኝ
ራፋ ታቢብ ፣ በቀጣናው ውስጥ በዓለም አቀፍ ደረጃ ድጋፍ ሊኖራቸው የሚችሉ ኃይለኛ የታጠቁ ቡድኖች መፈጠራቸው ሆን ተብሎ የተቀየሰ የመከፋፈል ስትራቴጂ መኖሩን ያሳያል ብለዋል፡፡
"የኢምፔሪያሊስት ኃይሎች ዓላማ የሳሕል አገራትን ከማግሬብ አገራት ጋር ማጋጨት ነው" ሲሉ ለስፑትኒክ አፍሪካ ተናግረዋል።
አሜሪካ "በእነዚያ አካባቢዎች ያለው ትክክለኛ ሁኔታ ምን እንደሆነ" ለመረዳት እየሞከረች ሲሆን፣ ማንኛውም መፍትሔ ቻይናን፣ ሩሲያን፣ አልጄሪያን እና የመግረብ አገራትን ማካተት እንዳለበት ተገንዝባለች።
በእንግሊዘኛ ያንብቡ
ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X