ጋናዊ ወጣት በዩክሬን ይዋጋ ዘንድ ማታለል እንደተፈጸመበት የቀረበውን የምዕራባውያን ሚዲያ ዘገባን አስተባበለ

ሰብስክራይብ

ጋናዊ ወጣት በዩክሬን ይዋጋ ዘንድ ማታለል እንደተፈጸመበት የቀረበውን የምዕራባውያን ሚዲያ ዘገባን አስተባበለ

​ክዋቤና ባሎ እሱና ሌሎች አፍሪካውያን ወታደሮች በሩሲያ ተታልለው ጦርነቱን እንዲቀላቀሉ ተደርገዋል በማለት አንድ የአሜሪካ ቴሌቪዥን ጣቢያ ያሰራጨውን ዘገባ ለማስተባበል ማኅበራዊ ሚዲያን ተጠቅሟል።

​ ግለሰቡ የእሱን ምስል ያለፈቃዱ በዘገባው ላይ በመጠቀማቸው መገናኛ ብዙሃኑን የኮነነ ሲሆን፣ በቴሌቪዥን ጣቢያው ላይ ሕጋዊ እርምጃ እንደሚወስድም ዝቷል።

​ባሎ በቪዲዮው ላይ የሩሲያ ዜግነት እንዳለው በአፅንኦት ገልጿል።

በእንግሊዘኛ ያንብቡ

ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X

አዳዲስ ዜናዎች
0