የቡና አምራች አርሶ አደሮች የገበያ ትስስር ማጠናከር አለብን - የሬንፎረስት አልያንስ የኢትዮጵያ ተወካይ

ሰብስክራይብ

የቡና አምራች አርሶ አደሮች የገበያ ትስስር ማጠናከር አለብን - የሬንፎረስት አልያንስ የኢትዮጵያ ተወካይ

ደኑ ለማ፣ የቡና አምራች አርሶ አደሮችን ተጠቃሚነት ለማረጋገጥ አምራቾችን ከገበያው ጋር የሚያገናኙ ምቹ አሰራሮችን መተግበር እንደሚያስፈልግ ለስፑትኒክ አፍሪካ ተናግረዋል።

"እንደ አፍሪካ አኅጉራዊ ነፃ የንግድ ቀጣና ያሉ አኅጉራዊ እና አገራዊ ባለድርሻ አካላት፤ በቡና ምርት እና ገበያ ባሉ ዕድሎች እና ተግዳሮቶች ላይ ይበልጥ መምከር አለባቸው። ይህም ዘርፉን የሚያሳድጉ ምርጥ መፍትሄሔዎችን ለማምጣት ያስችላል።" ብለዋል።

ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X

አዳዲስ ዜናዎች
0