https://amh.sputniknews.africa
ቡና ላይ እሴት የመጨመር ባሕልን ማጎልበት ይገባል - የአፍሪካ ፋይን ኮፊ ዐውደ ርዕይ ተሳታፊ
ቡና ላይ እሴት የመጨመር ባሕልን ማጎልበት ይገባል - የአፍሪካ ፋይን ኮፊ ዐውደ ርዕይ ተሳታፊ
Sputnik አፍሪካ
ቡና ላይ እሴት የመጨመር ባሕልን ማጎልበት ይገባል - የአፍሪካ ፋይን ኮፊ ዐውደ ርዕይ ተሳታፊከኡጋንዳ የመጣው ተሳታፊ ፍሬድሪክ ጉባላ፣ ቡና ከወጪ ንግድ ባለፈ በአገር ውስጥ ፍጆታ ከፍተኛ የገቢ ምንጭ የመሆን አቅም እንዳለው ኢትዮጵያ አይነተኛ ማሳያ... 06.02.2026, Sputnik አፍሪካ
2026-02-06T16:11+0300
2026-02-06T16:11+0300
2026-02-06T16:14+0300
sputnik africa
telegram sputnik_ethiopia
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07ea/02/06/3154485_0:0:1920:1080_1920x0_80_0_0_7ab2929c2062376a8523b6586aa0fecd.jpg
ቡና ላይ እሴት የመጨመር ባሕልን ማጎልበት ይገባል - የአፍሪካ ፋይን ኮፊ ዐውደ ርዕይ ተሳታፊከኡጋንዳ የመጣው ተሳታፊ ፍሬድሪክ ጉባላ፣ ቡና ከወጪ ንግድ ባለፈ በአገር ውስጥ ፍጆታ ከፍተኛ የገቢ ምንጭ የመሆን አቅም እንዳለው ኢትዮጵያ አይነተኛ ማሳያ መሆኗን ይገልጻል።"ከኢትዮጵያ የቡና ምርት ውስጥ ከፍተኛው ድርሻ ለአገር ውስጥ ፍጆታ ይውላል። ቡና ከሕዝቡ ባህል እና አኗኗር ጋር የተቆሳኘ ነው። ሌሎች የአፍሪካ አገራትም የቡና የአገር ውስጥ ገቢን ለማሳደግ መሥራት አለባቸው።" ሲሉ ለስፑትኒክ አፍሪካ ተናግረዋል። ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
2026
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
ቡና ላይ እሴት የመጨመር ባሕልን ማጎልበት ይገባል - የአፍሪካ ፋይን ኮፊ ዐውደ ርዕይ ተሳታፊ
Sputnik አፍሪካ
ቡና ላይ እሴት የመጨመር ባሕልን ማጎልበት ይገባል - የአፍሪካ ፋይን ኮፊ ዐውደ ርዕይ ተሳታፊ
2026-02-06T16:11+0300
true
PT1S
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07ea/02/06/3154485_240:0:1680:1080_1920x0_80_0_0_ca162dcd7a23957da352463b5393a886.jpgSputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
ቡና ላይ እሴት የመጨመር ባሕልን ማጎልበት ይገባል - የአፍሪካ ፋይን ኮፊ ዐውደ ርዕይ ተሳታፊ
16:11 06.02.2026 (የተሻሻለ: 16:14 06.02.2026) ቡና ላይ እሴት የመጨመር ባሕልን ማጎልበት ይገባል - የአፍሪካ ፋይን ኮፊ ዐውደ ርዕይ ተሳታፊ
ከኡጋንዳ የመጣው ተሳታፊ ፍሬድሪክ ጉባላ፣ ቡና ከወጪ ንግድ ባለፈ በአገር ውስጥ ፍጆታ ከፍተኛ የገቢ ምንጭ የመሆን አቅም እንዳለው ኢትዮጵያ አይነተኛ ማሳያ መሆኗን ይገልጻል።
"ከኢትዮጵያ የቡና ምርት ውስጥ ከፍተኛው ድርሻ ለአገር ውስጥ ፍጆታ ይውላል። ቡና ከሕዝቡ ባህል እና አኗኗር ጋር የተቆሳኘ ነው። ሌሎች የአፍሪካ አገራትም የቡና የአገር ውስጥ ገቢን ለማሳደግ መሥራት አለባቸው።" ሲሉ ለስፑትኒክ አፍሪካ ተናግረዋል።
ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X