ላቭሮቭ ከስዊዘርላንድ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር እና ከአውሮፓ የደህንነትና ትብብር ድርጅት ዋና ጸሐፊ ጋር ያደረጓቸውን ውይይቶች ተከትሎ የሰጧቸው ቁልፍ መግለጫዎች፦

© telegram sputnik_ethiopia / ወደ ፎቶ ባንክ ይሂዱላቭሮቭ ከስዊዘርላንድ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር እና ከአውሮፓ የደህንነትና ትብብር ድርጅት ዋና ጸሐፊ ጋር ያደረጓቸውን ውይይቶች ተከትሎ የሰጧቸው ቁልፍ መግለጫዎች፦
ላቭሮቭ ከስዊዘርላንድ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር እና ከአውሮፓ የደህንነትና ትብብር ድርጅት ዋና ጸሐፊ ጋር ያደረጓቸውን ውይይቶች ተከትሎ የሰጧቸው ቁልፍ መግለጫዎች፦ - Sputnik አፍሪካ, 1920, 06.02.2026
ሰብስክራይብ

ላቭሮቭ ከስዊዘርላንድ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር እና ከአውሮፓ የደህንነትና ትብብር ድርጅት ዋና ጸሐፊ ጋር ያደረጓቸውን ውይይቶች ተከትሎ የሰጧቸው ቁልፍ መግለጫዎች

🟠 በጄኔራል አሌክስዬቭ ላይ የተሰነዘረው የግድያ ሙከራ፤ ኪዬቭ የድርድር ሂደቱን ለማደናቀፍ የታለሙ ተከታታይ ትንኮሳዎችን ለመፈጸም ዝግጁ መሆኗን ያሳያል።

🟠 የአውሮፓ የደህንነትና ትብብር ድርጅትን አስፈላጊነት ጠብቆ ለማቆየት ሊረዱ የሚችሉ እርምጃዎች ከስዊዘርላንድ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር እና ከድርጅቱ ዋና ጸሐፊ ጋር ተወያይተዋል።

🟠 የስዊዘርላንድ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር እና አሁን ያሉት የአውሮፓ የደህንነትና ትብብር ድርጅት  ዋና ጸሐፊ በድርጅቱ ውስጥ ያለውን ቀውስ ለመፍታት ፍላጎት እንዳላቸው ገልጸዋል።

🟠 ሞስኮ ከዋሽንግተን ጋር በስትራቴጂካዊ መረጋጋት ማዕቀፍ ውስጥ ስለ ደህንነት ጉዳዮች ለመወያየት ዝግጁ ነች።

🟠 የ"ኒው ስታርት" ስምምነት ጊዜ ካበቃ በኋላ፣ ሩሲያ ለማንኛውም ክስተት ዝግጁ ነች፤ የስምምነቱ ማብቃት ክፍተት ፈጥሯል።

🟠 ከአሜሪካ ጋር በሚደረገው ውይይት፤ ሩሲያ "የማይከፈል የደህንነት " መርህን ታከብራለች።

በእንግሊዘኛ ያንብቡ

ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X

አዳዲስ ዜናዎች
0