https://amh.sputniknews.africa
የኮንጎ ሪፐብሊክ መሪ ዴኒ ሳሱ ንጌሶ ለፕሬዝዳንትነት እንደሚወዳደሩ አስታወቁ
የኮንጎ ሪፐብሊክ መሪ ዴኒ ሳሱ ንጌሶ ለፕሬዝዳንትነት እንደሚወዳደሩ አስታወቁ
Sputnik አፍሪካ
የኮንጎ ሪፐብሊክ መሪ ዴኒ ሳሱ ንጌሶ ለፕሬዝዳንትነት እንደሚወዳደሩ አስታወቁበአሁኑ ወቅት በምርጫ ሂደቱ ውስጥ ተሳትፎአቸውን ያሳወቁ የመጀመሪያው እጩ ሲሆኑ፣ ለቦታውም ዋነኛ ተፎካካሪ ናቸው። ሳሱ ንጌሶ ሀገሪቱን እ.ኤ.አ. ከ1979 እስከ 1992፣... 05.02.2026, Sputnik አፍሪካ
2026-02-05T20:21+0300
2026-02-05T20:21+0300
2026-02-05T20:24+0300
sputnik africa
telegram sputnik_ethiopia
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/images/sharing/article/amh/3147976.jpg?1770312243
የኮንጎ ሪፐብሊክ መሪ ዴኒ ሳሱ ንጌሶ ለፕሬዝዳንትነት እንደሚወዳደሩ አስታወቁበአሁኑ ወቅት በምርጫ ሂደቱ ውስጥ ተሳትፎአቸውን ያሳወቁ የመጀመሪያው እጩ ሲሆኑ፣ ለቦታውም ዋነኛ ተፎካካሪ ናቸው። ሳሱ ንጌሶ ሀገሪቱን እ.ኤ.አ. ከ1979 እስከ 1992፣ በድጋሚ እ.ኤ.አ.ከ1997 ጀምሮ እስከ አሁን ድረስ በመምራት ላይ ይገኛሉ።የኮንጎ የፕሬዝዳንታዊ ምርጫ በመጪው ማርች 15 (መጋቢት ስድስት) እንዲካሄድ ተወስኗል።በእንግሊዘኛ ያንብቡ ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
2026
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
የኮንጎ ሪፐብሊክ መሪ ዴኒ ሳሱ ንጌሶ ለፕሬዝዳንትነት እንደሚወዳደሩ አስታወቁ
20:21 05.02.2026 (የተሻሻለ: 20:24 05.02.2026) የኮንጎ ሪፐብሊክ መሪ ዴኒ ሳሱ ንጌሶ ለፕሬዝዳንትነት እንደሚወዳደሩ አስታወቁ
በአሁኑ ወቅት በምርጫ ሂደቱ ውስጥ ተሳትፎአቸውን ያሳወቁ የመጀመሪያው እጩ ሲሆኑ፣ ለቦታውም ዋነኛ ተፎካካሪ ናቸው።
ሳሱ ንጌሶ ሀገሪቱን እ.ኤ.አ. ከ1979 እስከ 1992፣ በድጋሚ እ.ኤ.አ.ከ1997 ጀምሮ እስከ አሁን ድረስ በመምራት ላይ ይገኛሉ።
የኮንጎ የፕሬዝዳንታዊ ምርጫ በመጪው ማርች 15 (መጋቢት ስድስት) እንዲካሄድ ተወስኗል።
በእንግሊዘኛ ያንብቡ
ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X