ኢትዮ ቴሌኮም ከጅቡቲ ቴሌኮም እና ሱዳቴል ግሩፕ ጋር የተፈራረመው የ“ሆራይዘን” ድንበር ተሻጋሪ የፋይበር መስመር ዝርጋታ ስምምነት
18:44 05.02.2026 (የተሻሻለ: 18:54 05.02.2026)
© telegram sputnik_ethiopia
/ ሰብስክራይብ
ኢትዮ ቴሌኮም ከጅቡቲ ቴሌኮም እና ሱዳቴል ግሩፕ ጋር የተፈራረመው የ“ሆራይዘን” ድንበር ተሻጋሪ የፋይበር መስመር ዝርጋታ ስምምነት
የሦስትዮሽ ስምምነቱ፤ የጋራ የዲጂታል የወደፊት እጣ ፈንታን ለመገንባት የሚያስችል ነው ሲሉ የኩባንያው ዋና ሥራ አስፈጻሚ ፍሬሕይወት ታምሩ ተናግረዋል፡፡
የጅቡቲን የባሕር ውስጥ የፋይበር ኬብሎች በኢትዮጵያ በኩል አድርጎ ከሱዳን ጋር በማስተሳሰር፤ ቀጣናዊና ዓለም አቀፋዊ ትስስርን የሚያጠናክር፣ አስተማማኝ የፋይበር መስመር እውን እንደሚያደርግ ተብራርቷል።
ፍሬሕይወት ታምሩ “ይህን ፕሮጀክት እጅግ ልዩ የሚያደርገው አፍሪካዊ አጋርነታችን ነው” ብለዋል፡፡
ዝርዝሩን ቪዲዮው ላይ ይመልከቱ
ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X