https://amh.sputniknews.africa
ታንዛኒያ በአዲስ ዘመናዊ ተቋም የቀጣናው የካንሰር ህክምና ማዕከል ልትሆን ነው
ታንዛኒያ በአዲስ ዘመናዊ ተቋም የቀጣናው የካንሰር ህክምና ማዕከል ልትሆን ነው
Sputnik አፍሪካ
ታንዛኒያ በአዲስ ዘመናዊ ተቋም የቀጣናው የካንሰር ህክምና ማዕከል ልትሆን ነው በዶዶማ በሚገኘው ቤንጃሚን ምካፓ ሆስፒታል ግንባታው በመጠናቀቅ ላይ የሚገኘው የካንሰር ስልጠናና ህክምና የልህቀት ማዕከል "ለወደፊቱ ትልቅ እቅድ" እንዳለ የሚያሳይ መሆኑን... 05.02.2026, Sputnik አፍሪካ
2026-02-05T17:50+0300
2026-02-05T17:50+0300
2026-02-05T17:54+0300
sputnik africa
telegram sputnik_ethiopia
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07ea/02/05/3146002_0:1:852:480_1920x0_80_0_0_0aefcff07299114d448b574fde7a6e58.jpg
ታንዛኒያ በአዲስ ዘመናዊ ተቋም የቀጣናው የካንሰር ህክምና ማዕከል ልትሆን ነው በዶዶማ በሚገኘው ቤንጃሚን ምካፓ ሆስፒታል ግንባታው በመጠናቀቅ ላይ የሚገኘው የካንሰር ስልጠናና ህክምና የልህቀት ማዕከል "ለወደፊቱ ትልቅ እቅድ" እንዳለ የሚያሳይ መሆኑን የዓለም አቀፉ የአቶሚክ ኢነርጂ ኤጀንሲ ቀጣናዊ ዳይሬክተር ጋሻው ገበየሁ ወልዴ ገልጸዋል።የሆስፒታሉ ተጠባባቂ ስራ አስፈፃሚ ሄንሪ ሁምባ፣ "ተቋሙ ዓለም አቀፍ ደረጃን በሚያሟላ መልኩ የተነደፈ ሲሆን፣ ዘመናዊ የራዲዮቴራፒ እና የኦንኮሎጂ አገልግሎቶችን ይሰጣል" ብለዋል። ማዕከሉ፣ የመጀመሪያ ታካሚዎቹን በመስከረም ወር መቀበል እንደሚጀምርም አክለዋል።ጋሻው፣ "ተቋሙ ከጎረቤት ሀገራት የሚመጡ ታካሚዎችን የሚቀበል ማዕከል እንዲሆን ይደረጋል። ዋናው ቁልፍ ጉዳይ ግን በሰው ኃይል ላይ ጠንከር ያለ ኢንቨስትመንት ማድረግ ነው" በማለት አፅንዖት ሰጥተዋል።በእንግሊዘኛ ያንብቡ ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
2026
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
ታንዛኒያ በአዲስ ዘመናዊ ተቋም የቀጣናው የካንሰር ህክምና ማዕከል ልትሆን ነው
Sputnik አፍሪካ
ታንዛኒያ በአዲስ ዘመናዊ ተቋም የቀጣናው የካንሰር ህክምና ማዕከል ልትሆን ነው
2026-02-05T17:50+0300
true
PT1S
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07ea/02/05/3146002_106:0:746:480_1920x0_80_0_0_5b3564a3fce2f64534222e6300f151f3.jpgSputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
ታንዛኒያ በአዲስ ዘመናዊ ተቋም የቀጣናው የካንሰር ህክምና ማዕከል ልትሆን ነው
17:50 05.02.2026 (የተሻሻለ: 17:54 05.02.2026) ታንዛኒያ በአዲስ ዘመናዊ ተቋም የቀጣናው የካንሰር ህክምና ማዕከል ልትሆን ነው
በዶዶማ በሚገኘው ቤንጃሚን ምካፓ ሆስፒታል ግንባታው በመጠናቀቅ ላይ የሚገኘው የካንሰር ስልጠናና ህክምና የልህቀት ማዕከል "ለወደፊቱ ትልቅ እቅድ" እንዳለ የሚያሳይ መሆኑን የዓለም አቀፉ የአቶሚክ ኢነርጂ ኤጀንሲ ቀጣናዊ ዳይሬክተር ጋሻው ገበየሁ ወልዴ ገልጸዋል።
የሆስፒታሉ ተጠባባቂ ስራ አስፈፃሚ ሄንሪ ሁምባ፣ "ተቋሙ ዓለም አቀፍ ደረጃን በሚያሟላ መልኩ የተነደፈ ሲሆን፣ ዘመናዊ የራዲዮቴራፒ እና የኦንኮሎጂ አገልግሎቶችን ይሰጣል" ብለዋል።
ማዕከሉ፣ የመጀመሪያ ታካሚዎቹን በመስከረም ወር መቀበል እንደሚጀምርም አክለዋል።
ጋሻው፣ "ተቋሙ ከጎረቤት ሀገራት የሚመጡ ታካሚዎችን የሚቀበል ማዕከል እንዲሆን ይደረጋል። ዋናው ቁልፍ ጉዳይ ግን በሰው ኃይል ላይ ጠንከር ያለ ኢንቨስትመንት ማድረግ ነው" በማለት አፅንዖት ሰጥተዋል።
በእንግሊዘኛ ያንብቡ
ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X