https://amh.sputniknews.africa
የማዕከላዊ አፍሪካ ሪፐብሊክ ጦር በደቡብ ሱዳን ድንበር አቅራቢያ ከ20 በላይ ታጣቂዎችን ደመሰሰ
የማዕከላዊ አፍሪካ ሪፐብሊክ ጦር በደቡብ ሱዳን ድንበር አቅራቢያ ከ20 በላይ ታጣቂዎችን ደመሰሰ
Sputnik አፍሪካ
የማዕከላዊ አፍሪካ ሪፐብሊክ ጦር በደቡብ ሱዳን ድንበር አቅራቢያ ከ20 በላይ ታጣቂዎችን ደመሰሰ ስፑትኒክ ካገኘው የማዕከላዊ አፍሪካ ሪፐብሊክ ጦር ኃይል መግለጫ መረዳት እንደተቻለው፣ ሕገ-ወጥ የታጠቁ የወንበዴ ቡድኖች በኦት-ኮቶ ግዛት የድንበር... 05.02.2026, Sputnik አፍሪካ
2026-02-05T16:47+0300
2026-02-05T16:47+0300
2026-02-05T16:54+0300
sputnik africa
telegram sputnik_ethiopia
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07ea/02/05/3145042_0:42:800:492_1920x0_80_0_0_b98bde12bb77a72fd4d24e9896ed6ad2.jpg
የማዕከላዊ አፍሪካ ሪፐብሊክ ጦር በደቡብ ሱዳን ድንበር አቅራቢያ ከ20 በላይ ታጣቂዎችን ደመሰሰ ስፑትኒክ ካገኘው የማዕከላዊ አፍሪካ ሪፐብሊክ ጦር ኃይል መግለጫ መረዳት እንደተቻለው፣ ሕገ-ወጥ የታጠቁ የወንበዴ ቡድኖች በኦት-ኮቶ ግዛት የድንበር አካባቢዎች ሲንቀሳቀሱ ነበር። እነዚህ ቡድኖች የተፈጥሮ ሀብቶችን በሕገ-ወጥ መንገድ በመዝረፍና በመውሰድ ላይ ተሰማርተው የነበረ ሲሆን፣ በአካባቢው ደህንነት ላይም ስጋት ደቅነው ነበር።በአየር የተደገፈው ይህ ወታደራዊ ዘመቻ ከሩሲያ አጋሮች በተገኘ ድጋፍ የታገዙ ክፍሎችን ያሳተፈ ነበር። የጦር ኃይሉ እንደገለጸው፣ ለተዋጊዎች ቅልጥፍና እና ለተኩስ ድጋፍ እንዲውሉ አራት ሄሊኮፕተሮች በሥራ ላይ ውለዋል።“የደህንነት ኃይሎች በዘመቻው ቀታና ላይ ሙሉ ቁጥጥር ማድረግ የቻሉ ሲሆን፣ የወንጀለኞች ቡድኖቹ የሚጠቀሙባቸው በርካታ የጦር ሰፈሮች ተገኝተው እንዲወድሙ ተደርጓል” ሲል መግለጫው ጠቅሷል።በእንግሊዘኛ ያንብቡ ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
2026
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07ea/02/05/3145042_45:0:756:533_1920x0_80_0_0_460e762e468722642b9b527c8f1dd78b.jpgSputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
የማዕከላዊ አፍሪካ ሪፐብሊክ ጦር በደቡብ ሱዳን ድንበር አቅራቢያ ከ20 በላይ ታጣቂዎችን ደመሰሰ
16:47 05.02.2026 (የተሻሻለ: 16:54 05.02.2026) የማዕከላዊ አፍሪካ ሪፐብሊክ ጦር በደቡብ ሱዳን ድንበር አቅራቢያ ከ20 በላይ ታጣቂዎችን ደመሰሰ
ስፑትኒክ ካገኘው የማዕከላዊ አፍሪካ ሪፐብሊክ ጦር ኃይል መግለጫ መረዳት እንደተቻለው፣ ሕገ-ወጥ የታጠቁ የወንበዴ ቡድኖች በኦት-ኮቶ ግዛት የድንበር አካባቢዎች ሲንቀሳቀሱ ነበር። እነዚህ ቡድኖች የተፈጥሮ ሀብቶችን በሕገ-ወጥ መንገድ በመዝረፍና በመውሰድ ላይ ተሰማርተው የነበረ ሲሆን፣ በአካባቢው ደህንነት ላይም ስጋት ደቅነው ነበር።
በአየር የተደገፈው ይህ ወታደራዊ ዘመቻ ከሩሲያ አጋሮች በተገኘ ድጋፍ የታገዙ ክፍሎችን ያሳተፈ ነበር። የጦር ኃይሉ እንደገለጸው፣ ለተዋጊዎች ቅልጥፍና እና ለተኩስ ድጋፍ እንዲውሉ አራት ሄሊኮፕተሮች በሥራ ላይ ውለዋል።
“የደህንነት ኃይሎች በዘመቻው ቀታና ላይ ሙሉ ቁጥጥር ማድረግ የቻሉ ሲሆን፣ የወንጀለኞች ቡድኖቹ የሚጠቀሙባቸው በርካታ የጦር ሰፈሮች ተገኝተው እንዲወድሙ ተደርጓል” ሲል መግለጫው ጠቅሷል።
በእንግሊዘኛ ያንብቡ
ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X