https://amh.sputniknews.africa
የአፍሪካ ከተሞች አዳዲስ ገፅታዎች
የአፍሪካ ከተሞች አዳዲስ ገፅታዎች
Sputnik አፍሪካ
ሦስት ጉዳዮችን በምንቃኝበት የዛሬው ፕሮግራማችን በክፍል አንድ የአፍሪካ ከተሞች በመሠረተ ልማቶች ዲጂታላይዝ በማድረግ አዳዲስ ገፅታዎች እንዲይዙ የሚደረገውን ጥረት ከምህንድስና ባለሙያው ምንተስኖት ታምሩ ጋር ቃኝተነዋል። በክፍል ሁለት በኮንስትራክሽን... 05.02.2026, Sputnik አፍሪካ
2026-02-05T15:37+0300
2026-02-05T15:37+0300
2026-02-05T15:37+0300
sovereignty sources
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07ea/02/05/3144112_0:0:1024:576_1920x0_80_0_0_7c6935dbdd5078966ad8d81550057ea1.jpg
የአፍሪካ ከተሞች አዳዲስ ገፅታዎች
Sputnik አፍሪካ
''የአፍሪካን የወደፊት ራዕይ አሻግረን ስንመለከት፣ ያልተበረዘና ሀገር በቀል እውቀትም የተካተተበት አስተሳሰብ ሊኖረን ይገባል - አንዳንድ የአፍሪካ ሀገራት አዲስ አበባን ጨምሮ በመሠረተ ልማት ግንባታዎችና ራሳቸውን ዲጂቲላይዝድ በማድረግ ሂደት በምርጥነት የሚጠቀሱ ናቸው'' ሲሉ የምህንድስና ባለሙያው ምንተስኖት ታምሩ ለስፑትኒክ አፍሪካ ገልፀዋል።
ሦስት ጉዳዮችን በምንቃኝበት የዛሬው ፕሮግራማችን በክፍል አንድ የአፍሪካ ከተሞች በመሠረተ ልማቶች ዲጂታላይዝ በማድረግ አዳዲስ ገፅታዎች እንዲይዙ የሚደረገውን ጥረት ከምህንድስና ባለሙያው ምንተስኖት ታምሩ ጋር ቃኝተነዋል።
በክፍል ሁለት በኮንስትራክሽን ዘርፍ ህንድ ከአፍሪካ ጋር ያላትን ትብብርና እንደ ብሪክስ አባልነቷ ያላትን ሚናን በኢትዮጵያ የህንድ አምባሳደር አኒል ኩመር ሬይ ጋር ዳሰነዋል።
በሦስተኛው ክፍል ደግሞ በአፍሪካ ለተሰጥዖዎች የሚሰጥ ዝቅተኛ ዋጋን በማሰወገድ ረገድ አህጉሪቷ እንዴት መትጋት እንዳለባት ናይጄሪያዊው የፊልም ባለሙያና የፓን አፍሪካ አቀንቃኝ ጆንቦስኮል ፖል አሞጎር ሀሳባቸውን አጋርተውናል።
ሙሉ መረጃውን ለማግኘት በእንግሊዘኛ ቋንቋ የቀረበውን ፕሮግራሙን ያዳምጡ:
ሦስት ጉዳዮችን በምንቃኝበት የዛሬው ፕሮግራማችን በክፍል አንድ የአፍሪካ ከተሞች በመሠረተ ልማቶች ዲጂታላይዝ በማድረግ አዳዲስ ገፅታዎች እንዲይዙ የሚደረገውን ጥረት ከምህንድስና ባለሙያው ምንተስኖት ታምሩ ጋር ቃኝተነዋል። በክፍል ሁለት በኮንስትራክሽን ዘርፍ ህንድ ከአፍሪካ ጋር ያላትን ትብብርና እንደ ብሪክስ አባልነቷ ያላትን ሚናን በኢትዮጵያ የህንድ አምባሳደር አኒል ኩመር ሬይ ጋር ዳሰነዋል። በሦስተኛው ክፍል ደግሞ በአፍሪካ ለተሰጥዖዎች የሚሰጥ ዝቅተኛ ዋጋን በማሰወገድ ረገድ አህጉሪቷ እንዴት መትጋት እንዳለባት ናይጄሪያዊው የፊልም ባለሙያና የፓን አፍሪካ አቀንቃኝ ጆንቦስኮል ፖል አሞጎር ሀሳባቸውን አጋርተውናል። ሙሉ መረጃውን ለማግኘት በእንግሊዘኛ ቋንቋ የቀረበውን ፕሮግራሙን ያዳምጡ:ፖድካስታችንን በሌሎች አማራጮች ያድምጡ Apple Podcasts –Deezer – Spotify – Podcast Addict – Pocket Casts – Afripods – CastBox
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
2026
ዐቢይ ሀብታሙ
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/06/04/585807_20:0:378:358_100x100_80_0_0_e0802a21314717dd2731876ec3730b99.jpg
ዐቢይ ሀብታሙ
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/06/04/585807_20:0:378:358_100x100_80_0_0_e0802a21314717dd2731876ec3730b99.jpg
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07ea/02/05/3144112_128:0:896:576_1920x0_80_0_0_92c85354513783165c9fe2df3543f337.jpgSputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
ዐቢይ ሀብታሙ
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/06/04/585807_20:0:378:358_100x100_80_0_0_e0802a21314717dd2731876ec3730b99.jpg
аудио
የአፍሪካ ከተሞች አዳዲስ ገፅታዎች
ዐቢይ ሀብታሙ
ዘጋቢ እና ፖድካስት አቅራቢ
''የአፍሪካን የወደፊት ራዕይ አሻግረን ስንመለከት፣ ያልተበረዘና ሀገር በቀል እውቀትም የተካተተበት አስተሳሰብ ሊኖረን ይገባል - አንዳንድ የአፍሪካ ሀገራት አዲስ አበባን ጨምሮ በመሠረተ ልማት ግንባታዎችና ራሳቸውን ዲጂቲላይዝድ በማድረግ ሂደት በምርጥነት የሚጠቀሱ ናቸው'' ሲሉ የምህንድስና ባለሙያው ምንተስኖት ታምሩ ለስፑትኒክ አፍሪካ ገልፀዋል።
ሦስት ጉዳዮችን በምንቃኝበት የዛሬው ፕሮግራማችን በክፍል አንድ የአፍሪካ ከተሞች በመሠረተ ልማቶች ዲጂታላይዝ በማድረግ አዳዲስ ገፅታዎች እንዲይዙ የሚደረገውን ጥረት
ከምህንድስና ባለሙያው ምንተስኖት ታምሩ ጋር ቃኝተነዋል። በክፍል ሁለት በኮንስትራክሽን ዘርፍ ህንድ ከአፍሪካ ጋር ያላትን ትብብርና እንደ ብሪክስ አባልነቷ ያላትን ሚናን
በኢትዮጵያ የህንድ አምባሳደር አኒል ኩመር ሬይ ጋር ዳሰነዋል። በሦስተኛው ክፍል ደግሞ በአፍሪካ ለተሰጥዖዎች የሚሰጥ ዝቅተኛ ዋጋን በማሰወገድ ረገድ አህጉሪቷ እንዴት መትጋት እንዳለባት
ናይጄሪያዊው የፊልም ባለሙያና የፓን አፍሪካ አቀንቃኝ ጆንቦስኮል ፖል አሞጎር ሀሳባቸውን አጋርተውናል።
ሙሉ መረጃውን ለማግኘት
በእንግሊዘኛ ቋንቋ የቀረበውን ፕሮግራሙን ያዳምጡ:
ፖድካስታችንን በሌሎች አማራጮች ያድምጡ Apple Podcasts –
Deezer –
Spotify –
Podcast Addict –
Pocket Casts –
Afripods –
CastBox