https://amh.sputniknews.africa
ሩሲያ በአላስካው ስብሰባ የአሜሪካን ሀሳብ በመሠረታዊነት ብትቀበልም፤ አውሮፓውያን ጣልቃ እንደገቡ ላቭሮቭ ገለፁ
ሩሲያ በአላስካው ስብሰባ የአሜሪካን ሀሳብ በመሠረታዊነት ብትቀበልም፤ አውሮፓውያን ጣልቃ እንደገቡ ላቭሮቭ ገለፁ
Sputnik አፍሪካ
ሩሲያ በአላስካው ስብሰባ የአሜሪካን ሀሳብ በመሠረታዊነት ብትቀበልም፤ አውሮፓውያን ጣልቃ እንደገቡ ላቭሮቭ ገለፁ “ይህ ለእኛ ከባድ እርምጃ እንደነበር በመግለፅ፤ የስምምነት ነጥቦችን ከግምት ውስጥ በማስገባት የአሜሪካን ሀሳብ ለመቀበል ዝግጁ ነበርን”... 04.02.2026, Sputnik አፍሪካ
2026-02-04T20:14+0300
2026-02-04T20:14+0300
2026-02-04T20:24+0300
sputnik africa
telegram sputnik_ethiopia
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07ea/02/04/3135687_0:0:1280:720_1920x0_80_0_0_46baf50b49e070f3756f87f2b5014931.jpg
ሩሲያ በአላስካው ስብሰባ የአሜሪካን ሀሳብ በመሠረታዊነት ብትቀበልም፤ አውሮፓውያን ጣልቃ እንደገቡ ላቭሮቭ ገለፁ “ይህ ለእኛ ከባድ እርምጃ እንደነበር በመግለፅ፤ የስምምነት ነጥቦችን ከግምት ውስጥ በማስገባት የአሜሪካን ሀሳብ ለመቀበል ዝግጁ ነበርን” ሲሉ የሩሲያ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ለአርቲ ተናግረዋል።ከዚህ በኋላ ሞስኮ የአሜሪካን መግለጫ ስትጠብቅ፤ “አውሮፓውያኑ ወዲያውኑ ከዘለንስኪ ጋር ወደ ዋሽንግተን ሮጠው በመሄድ፤ በፕሬዚዳንት ፑቲን የፀደቀውን የዩናይትድ ስቴትስ ተነሳሽነት ድጋሚ መቀያየራቸውን" ላቭሮቭ ይፋ አድርገዋል።በእንግሊዘኛ ያንብቡ ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
2026
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
ሩሲያ በአላስካው ስብሰባ የአሜሪካን ሀሳብ በመሠረታዊነት ብትቀበልም፤ አውሮፓውያን ጣልቃ እንደገቡ ላቭሮቭ ገለፁ
Sputnik አፍሪካ
ሩሲያ በአላስካው ስብሰባ የአሜሪካን ሀሳብ በመሠረታዊነት ብትቀበልም፤ አውሮፓውያን ጣልቃ እንደገቡ ላቭሮቭ ገለፁ
2026-02-04T20:14+0300
true
PT1S
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07ea/02/04/3135687_160:0:1120:720_1920x0_80_0_0_0846827392ca970543fc6c95095202bd.jpgSputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
ሩሲያ በአላስካው ስብሰባ የአሜሪካን ሀሳብ በመሠረታዊነት ብትቀበልም፤ አውሮፓውያን ጣልቃ እንደገቡ ላቭሮቭ ገለፁ
20:14 04.02.2026 (የተሻሻለ: 20:24 04.02.2026) ሩሲያ በአላስካው ስብሰባ የአሜሪካን ሀሳብ በመሠረታዊነት ብትቀበልም፤ አውሮፓውያን ጣልቃ እንደገቡ ላቭሮቭ ገለፁ
“ይህ ለእኛ ከባድ እርምጃ እንደነበር በመግለፅ፤ የስምምነት ነጥቦችን ከግምት ውስጥ በማስገባት የአሜሪካን ሀሳብ ለመቀበል ዝግጁ ነበርን” ሲሉ የሩሲያ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ለአርቲ ተናግረዋል።
ከዚህ በኋላ ሞስኮ የአሜሪካን መግለጫ ስትጠብቅ፤ “አውሮፓውያኑ ወዲያውኑ ከዘለንስኪ ጋር ወደ ዋሽንግተን ሮጠው በመሄድ፤ በፕሬዚዳንት ፑቲን የፀደቀውን የዩናይትድ ስቴትስ ተነሳሽነት ድጋሚ መቀያየራቸውን" ላቭሮቭ ይፋ አድርገዋል።
በእንግሊዘኛ ያንብቡ
ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X