ለፋይናንስ ቴክኖሎጂዎች ምቹ ሁኔታን ለመፍጠር ጠንክረን መሥራት አለብን - የአዋሽ ካፒታል ዋና ሥራ አስፈፃሚ

ሰብስክራይብ

ለፋይናንስ ቴክኖሎጂዎች ምቹ ሁኔታን ለመፍጠር ጠንክረን መሥራት አለብን - የአዋሽ ካፒታል ዋና ሥራ አስፈፃሚ

የአፍሪካን አኅጉራዊ ግብይት ለማቀላጠፍ፤ ሀገራት በፍጥነት በማደግ ላይ ከሚገኘው የፋይናንስ ቴክኖሎጂ ዘርፍ ጋር እራሳቸውን ማስማማት እንዳለባቸው አንዱአለም ኃይሉ (ዶ/ር) ከስፑትኒክ አፍሪካ ጋር በነበራቸው ቆይታ ገልጸዋል።

"ለገበያ መዳረሻነት ሩቅ የሚገኙ ሀገራትን ከማማተር ይልቅ፤ የእርስ በእርስ ግብይትን ማጠናከር ይቻላል። ይህም በሦስተኛ ወገን መገበያያ የመጠቀም አስገዳጅነትን ይቀንሳል" ብለዋል።

ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X

አዳዲስ ዜናዎች
0